በከተማችን በቀን 60 ሺህ ሜትር ኪዮብ ንፁህ የመጠጥ ውሃ የሚያመርት እና በቀን 20 ሺህ ሜትር ኪዮብ ፍሳሽ የሚያጣራ የኮዬ ፍሳሽ ዘመናዊ ማጣሪያ ጣቢያ ፕሮጀክቶችን አስመርቀን አገልግሎት አስጀምረናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Post published:January 3, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኀሣሥ 25/2017 ዓ.ም የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በሶማሌ ክልል በግብርና ይለማ የነበረው 350,000 ሄክታር መሬት አሁን ላይ በሦስት እጥፍ ማደጉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስፍረዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአጠቃላይ ትምህርት ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ January 30, 2025 ክፍለጦሩ በሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን የአሸባሪው ሸኔ ቡድንን መደምሰሱን አስታወቀ October 21, 2024 የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኢትዮጵያ ያስተናገደችውን 2ተኛውን የዓለም የምግብ ሥርዐት ጉባኤ በተመለከተ የፕሬስ መግለጫ ሰጥቷል። July 30, 2025
የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኢትዮጵያ ያስተናገደችውን 2ተኛውን የዓለም የምግብ ሥርዐት ጉባኤ በተመለከተ የፕሬስ መግለጫ ሰጥቷል። July 30, 2025