ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ተቀበሉ Post published:January 11, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN – ጥር 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ።” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከማብቃት እስከ ስራ ማመቻቸት July 20, 2024 ባለስልጣኑ ፍሳሽ ቆሻሻ ወደ ወንዝ በለቀቁ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ላይ የገንዘብ ቅጣት እርምጃ ወሰደ March 12, 2025 የአድዋ ድል በህብረት እና በአንድነት ማንኛውንም ተግዳሮት መሻገር እንደሚቻል ማሳያ ነው-የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ February 14, 2025