ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ተቀበሉ Post published:January 11, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN – ጥር 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ።” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ የስነምግባር ጉድለት በተገኘባቸው ከ1ሺህ 800 በላይ አመራሮችና ሰራተኞች ላይ እርምጃዎች መወሰዳቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ May 1, 2025 የአገው ፈረሰኞች በዓል ከፌስቲቫል ቱሪዝም ገቢ ተቋዳሽ ለመሆን ያመቻቻል – ቢልለኔ ስዩም January 31, 2025 በቁጭት የጀመርነዉን የዓለም ከተሞች ከደረሱበት የመድረስ ግስጋሴያችን እንፈጥናለን እንጂ ፈፅሞ አንቆምም፤ አንዘገይምም ፡-ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 6, 2024
ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ የስነምግባር ጉድለት በተገኘባቸው ከ1ሺህ 800 በላይ አመራሮችና ሰራተኞች ላይ እርምጃዎች መወሰዳቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ May 1, 2025
በቁጭት የጀመርነዉን የዓለም ከተሞች ከደረሱበት የመድረስ ግስጋሴያችን እንፈጥናለን እንጂ ፈፅሞ አንቆምም፤ አንዘገይምም ፡-ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 6, 2024