የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለተተኪ ትውልድ የሚያስተላልፉበት አትላስ/ፕሮፋይል/ ጥናት ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ ተገለጸ October 7, 2024 ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር አብሮነትና አንድነትን የማፅናት እሴቶች የሚጎለብቱበት ነው ፦ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ March 16, 2025 የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ነው፡-የሰላም እና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ February 10, 2025
ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለተተኪ ትውልድ የሚያስተላልፉበት አትላስ/ፕሮፋይል/ ጥናት ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ ተገለጸ October 7, 2024