የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአንካራው ስምምነት እንዲተገበር ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት ሊሰሩ ይገባል- አምባሳደር ዲና ሙፍቲ December 30, 2024 የፓርቲውን የመጀመሪያ ጉባኤ ውሳኔዎች ለማሳካት በተደረጉ ጥረቶች ዘርፈ ብዙ ውጤቶች ተመዝግበዋል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 22, 2025 መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ዛሬ መርቀናል – ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 26, 2025