የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሽግግር ፍትሕ የህግ ረቂቆች ላይ የተዘጋጀ ዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው December 10, 2024 የአገር ውስጥ የኮንስትራክሽን ተቋራጮችን አቅም በማሳደግ የአገርን ዘላቂ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይገባል ተባለ December 25, 2024 የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዝደንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ላይ ያደረጉት ንግግር አንኳር ነጥቦች፡- January 31, 2025
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዝደንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ላይ ያደረጉት ንግግር አንኳር ነጥቦች፡- January 31, 2025