የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በቤሩት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 164 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ January 14, 2025 “ኢትዮጵያ ካላት የተፈጥሮ ሃብት፣ የሰው ኃይል እና የመፈጸም አቅም አንጻር ፈጣን እድገት ታስመዘግባለች”:- ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) October 21, 2024 ኬፕ ቨርዴ በድንገተኛ የጎርፍ አደጋ ምክንያት አስቸኳይ ጊዜ አወጀች August 14, 2025