ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከታንዛኒያ ፕሬዝደንት ሱሉሁ ሳሚያ ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስታውቀዋል፡፡ በውይይታቸው ሰፋ ያለ አካባቢያዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮችን ማንሳታቸውንም ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመከላከያ ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በሶማሊያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አደረገ January 3, 2025 የኢትዮጵያ ወንዶች ብሄራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ አምስተኛ ጨዋታውን ዛሬ እኩለ ሌሊት ከግብጽ ጋር ያደርጋል March 21, 2025 ኢትዮጵያ የብዝሃ ሀሳብ፣ የብዝሃ አመለካከት፣ የብዝሃ ማንነት ሀገር መሆኗን ማመንና ማስተናገድ መፃኢ የጋራ ዕጣ ፈንታችን ያመረ እንዲሆን ያስችላል፡- አቶ አደም ፋራህ December 9, 2024
ኢትዮጵያ የብዝሃ ሀሳብ፣ የብዝሃ አመለካከት፣ የብዝሃ ማንነት ሀገር መሆኗን ማመንና ማስተናገድ መፃኢ የጋራ ዕጣ ፈንታችን ያመረ እንዲሆን ያስችላል፡- አቶ አደም ፋራህ December 9, 2024