ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከታንዛኒያ ፕሬዝደንት ሱሉሁ ሳሚያ ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስታውቀዋል፡፡ በውይይታቸው ሰፋ ያለ አካባቢያዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮችን ማንሳታቸውንም ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዓድዋ ድል ለፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ መወለድ መሰረት ጥሏል ፡-የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ February 17, 2025 በአንድ ሳምንት ውስጥ 339 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል March 16, 2025 በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል የተደረሰው የአንካራ ሥምምነት የሁለቱን እህትማማች ሀገሮች ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር በመሆኑ የሚደነቅ ነው-ኢጋድ December 12, 2024
በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል የተደረሰው የአንካራ ሥምምነት የሁለቱን እህትማማች ሀገሮች ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር በመሆኑ የሚደነቅ ነው-ኢጋድ December 12, 2024