ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ ጋር መወያየታቸውን በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አቶ ኩመራ ዋቅጅራ የልዑል ዊልያም የአፍሪካ ጥበቃ ሽልማት አገኙ November 27, 2025 ጉባዔው የሰላም እጦት መሰረታዊ ስብራቶች ተለይተው ዘላቂ መፍትሄ የሚያገኙበት አቅጣጫ አስቀምጧል February 10, 2025 የዓድዋ ድል ኢትዮጵያውያን በህብረት ሲቆሙ ሁሉን አቀፍ ድል መቀዳጀት እንደሚችሉ ያረጋገጠ ታላቅ ድል ነው – የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ February 27, 2025
የዓድዋ ድል ኢትዮጵያውያን በህብረት ሲቆሙ ሁሉን አቀፍ ድል መቀዳጀት እንደሚችሉ ያረጋገጠ ታላቅ ድል ነው – የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ February 27, 2025