ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ ጋር መወያየታቸውን በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብልፅግና ፓርቲ የ9ወራት የፓርቲ ስራዎች አፈፃፀምን ገምግመናል-አቶ አደም ፋራህ April 25, 2025 ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመከላከል እያበረከተች ያለው ሚና እና ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ አንድምታ August 26, 2025 የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች February 15, 2025