ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ ጋር መወያየታቸውን በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጎንደር ከተማን ወደ ቀደመ ከፍታዋ ለመመለስ ያለመ መሆኑ የተነገረለት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃግብር በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው April 23, 2025 አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ አቋረጠች March 4, 2025 የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የሰጠውን ከቀረጥ ነጻ የገበያ ዕድል በአግባቡ መጠቀም በሚቻልበት ሁኔታ ውይይት ተካሄደ November 28, 2024