ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ ጋር መወያየታቸውን በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጋራ ትብብር የሚሻው የወል ትልም March 22, 2025 የጀጎል ግንብን መልሶ በማልማት በተሰራው ስራ ቅርሱን ዳግም የቱሪዝም ማዕከል ማድረግ ተችሏል-የሀረሪ ክልል ቱሪዝም ቢሮ April 4, 2025 ከማኅበራዊ ትስስር እስከ ኢኮኖሚ ማማ የዘለቀው የኢትዮጽያ ቡና August 15, 2026