ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በክልሉ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ላይ የተጀመሩ ስራዎች ይጠናከራሉ – አቶ ጌታቸው ረዳ September 18, 2024 “በኢትዮጵያ የፓርቲዎች ጉባኤ ታሪክ መላው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ተወካይ ኖሮት የሚካሄድ ጉባኤ የብልጽግና ጉባኤ ብቻ ነው”- ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 31, 2025 በድሬዳዋ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀመረ September 25, 2025
“በኢትዮጵያ የፓርቲዎች ጉባኤ ታሪክ መላው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ተወካይ ኖሮት የሚካሄድ ጉባኤ የብልጽግና ጉባኤ ብቻ ነው”- ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 31, 2025