ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ ችግር ተጨባጭ እርምጃዎችን መውሰዷን ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ተናገሩ September 3, 2025 የማይስ ኢንደስትሪ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት አስተዋፅዖ የሚያበረክት የዳበረ ኩነት ኢንዱስትሪ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ ነው-የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ October 30, 2024 የምርጫ ቁሳቁሶች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጩ ነው May 29, 2026
የማይስ ኢንደስትሪ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት አስተዋፅዖ የሚያበረክት የዳበረ ኩነት ኢንዱስትሪ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ ነው-የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ October 30, 2024