ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የአየር ንብረት ፋይናንስ በማመንጨት እና ጎረቤት ሀገራትን በታዳሽ ኃይል በማስተሳሰር የጎላ አበርክቶ አንዳለው የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች ገለጹ September 12, 2025 መገናኛ ብዙሃን የዓለምን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስከበሩ ስራዎች መስራት እንደሚገባቸው ተገለጸ March 14, 2025 ኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊዎች ማህበራት ዓለም አቀፍ ፌዴሬሽን (FIATA) የ2027 ዓለም አቀፍ ጉባኤን ለማስተናገድ ተመረጠች October 3, 2024
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የአየር ንብረት ፋይናንስ በማመንጨት እና ጎረቤት ሀገራትን በታዳሽ ኃይል በማስተሳሰር የጎላ አበርክቶ አንዳለው የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች ገለጹ September 12, 2025