ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያና የፓኪስታንን የአቪዬሽን ዘርፍ ትብብር ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ April 4, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በብሔሮች’ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በአል በሰራቸዉ አብሮነትን የሚያጎሉ እና ኢትዮጵያዊነትን የሚያንፀባርቁ ስራዎቹ ከአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እዉቅና እና ምስጋና አገኘ December 23, 2024 ኢትዮጵያ ዓለም ሁሉ የሚቀናበት የአንድነት፣ የውበት እና የልዩ ልዩ ባህሎች ባለቤት ናት- አቶ ጥላሁን ከበደ December 8, 2024
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በብሔሮች’ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በአል በሰራቸዉ አብሮነትን የሚያጎሉ እና ኢትዮጵያዊነትን የሚያንፀባርቁ ስራዎቹ ከአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እዉቅና እና ምስጋና አገኘ December 23, 2024