አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአድዋ ድል በህብረት እና በአንድነት ማንኛውንም ተግዳሮት መሻገር እንደሚቻል ማሳያ ነው-የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ February 14, 2025 ባደረስነው ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳት ተፀፅተን ህዝቡን ለመካስ ተመልሰናል-የሠላም ጥሪ የተቀበሉ December 27, 2024 የሀገራዊ ምክር ኮሚሽን በሰሜን አሜሪካ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በምክክር እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ August 18, 2025