አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአንካራው ስምምነት እንዲተገበር ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት ሊሰሩ ይገባል- አምባሳደር ዲና ሙፍቲ December 30, 2024 የአዲስ አበባ ምክር ቤት አዲሱ ገጽታ፦ ለኢትዮጵያ መድብለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታ ያለው አንድምታ June 22, 2026 የአፍሪካን ብልጽግና እውን ለማድረግ ፍትሕዊ የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ላይ በቁርጠኝነት መስራት ያስፈልጋል:- ሞሃመድ ሳሌም(ዶ/ር) February 17, 2025
የአፍሪካን ብልጽግና እውን ለማድረግ ፍትሕዊ የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ላይ በቁርጠኝነት መስራት ያስፈልጋል:- ሞሃመድ ሳሌም(ዶ/ር) February 17, 2025