ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ ሀሳባችንን በነፃነት እያቀረብን ነው – በአማራ ክልል የህብረተሰብ ወኪሎች April 7, 2025 ኢትዮጵያውያን መርጠዋል፤ ኢትዮጵያ አሸንፋለች!-የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት June 2, 2026 የኢንዱስትሪ አብዮት ስኬት የመንግሥትን ንቁ ተሳትፎና ስልታዊ ጣልቃ ገብነትን ይጠይቃል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 15, 2026