አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
አቶ አደም ፋራህ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ለተመረጡት መሀሙድ አሊ ዩሱፍ መልካም ምኞታቸውን ገለፁ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ መሀሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል። አቶ አደም በማኀበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፣ መልካም የስራ ጊዜ እንድሆንላቸውም ተመኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ የዘላቂ ልማት ማዕከል ዳይሬክተር እና የተመድ ዘላቂ ልማት ሶሉሽንስ ኔትወርክ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ February 16, 2025 “መሶብ” የተሰኘ አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ የሚያስችል አሰራር በቅርቡ ተግባራዊ ይደረጋል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) March 20, 2025 በበዓላት ወቅት በምን መልኩ ልንጭበረበር እንችላለን? April 16, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ የዘላቂ ልማት ማዕከል ዳይሬክተር እና የተመድ ዘላቂ ልማት ሶሉሽንስ ኔትወርክ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ February 16, 2025