አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
አቶ አደም ፋራህ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ለተመረጡት መሀሙድ አሊ ዩሱፍ መልካም ምኞታቸውን ገለፁ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ መሀሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል። አቶ አደም በማኀበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፣ መልካም የስራ ጊዜ እንድሆንላቸውም ተመኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የ2018 ዓ.ም የመንግስት የትኩረት አቅጣጫዎች የሚያሰሩ እና ዓለም አቀፍ ሁኔታን ያገናዘቡ መሆናቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ October 8, 2025 የምስራቅ ቦረና ዞን አርብቶ አደሮች ከመኸር አዝመራ የተሻለ ምርት እንደሚጠብቁ ገለጹ November 4, 2024 ባለፉት 6 ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ55 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ተገኝቷል-የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን January 26, 2025
የ2018 ዓ.ም የመንግስት የትኩረት አቅጣጫዎች የሚያሰሩ እና ዓለም አቀፍ ሁኔታን ያገናዘቡ መሆናቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ October 8, 2025