አቶ አደም ፋራህ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ለተመረጡት መሀሙድ አሊ ዩሱፍ መልካም ምኞታቸውን ገለፁ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ መሀሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው በመመረጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል። አቶ አደም በማኀበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፣ መልካም የስራ ጊዜ እንድሆንላቸውም ተመኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ባለፉት የለውጥ አመታት የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ ስኬቶች ተመዝግበዋል December 30, 2024 በምስራቅ ሐረርጌ በተከናወነ የተፋሰስ ልማት አካባቢው ወደ ቀደመ ተፈጥሮው እንደተመለሰ ተገለጸ April 6, 2025 በብሪክስ ጉባኤ ኢትዮጵያ በቀጣናው ሰላምና ፀጥታ ማስከበር ላይ ጉልህ ድርሻ እንዳላት ተገለጸ October 25, 2024