ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጋና እና ከቡሩንዲ ፕሬዝደንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከጋና ፕሬዝደንት ጆን ማሀማ እና ከቡሩንዲ ፕሬዝደንት ኤቫርሴት ንዳይሽሚዬ ጋር ተወያይተዋል:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት፣ ውይይታቸው የጋራ ጉዳዮች እና ትብብርን ማሻሻል ላይ ያተኮረ እንደነበር ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ 6ኛውን የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ ሴት ነጋዴዎች የንግድ ኤግዚቢሽን ልታካሂድ ነው March 5, 2025 የመጀመሪያው የአፍሪካ የወጣቶች ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው October 14, 2024 በፓኪስታኗ ላሆር ከተማ በአየር ብክለት ሳብያ ትምህርት ቤቶች ተዘጉ November 4, 2024