ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጋና እና ከቡሩንዲ ፕሬዝደንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከጋና ፕሬዝደንት ጆን ማሀማ እና ከቡሩንዲ ፕሬዝደንት ኤቫርሴት ንዳይሽሚዬ ጋር ተወያይተዋል:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት፣ ውይይታቸው የጋራ ጉዳዮች እና ትብብርን ማሻሻል ላይ ያተኮረ እንደነበር ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በጤናው ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችን የሚያጎለብቱ ተግባራት ይከናወናሉ – ጤና ሚኒስቴር February 13, 2025 በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ተከታታይ የፕሪሚየር ሊግ ድሉን አስመዘገበ March 10, 2025 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖርት ሱዳን አዲስ በረራ ጀመረ October 15, 2024