ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጋና እና ከቡሩንዲ ፕሬዝደንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከጋና ፕሬዝደንት ጆን ማሀማ እና ከቡሩንዲ ፕሬዝደንት ኤቫርሴት ንዳይሽሚዬ ጋር ተወያይተዋል:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት፣ ውይይታቸው የጋራ ጉዳዮች እና ትብብርን ማሻሻል ላይ ያተኮረ እንደነበር ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኢኮኖሚያቸው በፍጥነት እያደገ ከሚገኙ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን አይ ኤም ኤፍ ገለጸ October 19, 2025 ረሃብን ለማስወገድ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ያስፈልጋል -ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ November 7, 2024 የሃገራችንን የግብይት ስርዓት ከመሰረቱ የሚቀይር የበየነ-መረብ ግብይት አስጀምረናል፡ ካሳሁን ጎፌ ( ዶ/ር ) January 23, 2025