የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ Post published:February 17, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN – የካቲት 10/2017 ዓ.ም የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። በታላቅ የለውጥ ጉዞ ላይ በምትገኘው ኢትዮጵያ የሚኖራቸው ጉብኝት እና ቆይታም ስኬታማ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዲስ አበባ ከፍተኛ አመራሮች “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ሲያካሂዱት የነበረው የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ ውይይት ተጠናቀቀ January 6, 2025 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ናይጄሪያዋ ኢኑጉ የሚያደርገውን በረራ በጊዜያዊነት አቋረጠ April 21, 2025 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እስኪጠናቀቅ ድረስ ህብረተሰቡ ድጋፉን አጠናክሮ መቀጠል ይገባዋል – ዶክተር ሂሩት ካሳው March 13, 2025
የአዲስ አበባ ከፍተኛ አመራሮች “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ሲያካሂዱት የነበረው የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ ውይይት ተጠናቀቀ January 6, 2025