የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ Post published:February 17, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN – የካቲት 10/2017 ዓ.ም የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። በታላቅ የለውጥ ጉዞ ላይ በምትገኘው ኢትዮጵያ የሚኖራቸው ጉብኝት እና ቆይታም ስኬታማ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአዲስ አበባ የተገነቡትን አጠቃላይ የልማት ሥራዎች የማህበረሰቡን ተጠቃሚነትና ፍትሀዊነትን ያረጋገጡ ናቸው፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ December 27, 2024 በመዲናዋ የተሰሩ የልማት ስራዎች የከተማዋን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት በተጨባጭ የሚያሳዩ ናቸዉ March 19, 2025 በባህር ዳር ከተማ ለፅንፈኛው ሊተላለፍ የተዘጋጀ የጦር መሳሪያ ተያዘ November 28, 2024
በአዲስ አበባ የተገነቡትን አጠቃላይ የልማት ሥራዎች የማህበረሰቡን ተጠቃሚነትና ፍትሀዊነትን ያረጋገጡ ናቸው፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ December 27, 2024