በከተማችን በቀን 60 ሺህ ሜትር ኪዮብ ንፁህ የመጠጥ ውሃ የሚያመርት እና በቀን 20 ሺህ ሜትር ኪዮብ ፍሳሽ የሚያጣራ የኮዬ ፍሳሽ ዘመናዊ ማጣሪያ ጣቢያ ፕሮጀክቶችን አስመርቀን አገልግሎት አስጀምረናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ Post published:February 17, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN – የካቲት 10/2017 ዓ.ም የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። በታላቅ የለውጥ ጉዞ ላይ በምትገኘው ኢትዮጵያ የሚኖራቸው ጉብኝት እና ቆይታም ስኬታማ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል መሠረተ ልማት ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን በማሳለጥ ግንባር ቀደም ሚናዋን እየተወጣች ነው June 26, 2026 የደላላ ጣልቃ ገብነትን ያስቀረው የኮተቤው የገበሬዎችና አምራቾች ገበያ ለሸማቾች እፎይታን ሰጥቷል March 1, 2026 ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር የሀብት ብክነትንና ሌብነትን በቁርጠኝነት እንታገላለን-የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች September 20, 2023