የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ Post published:February 17, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN – የካቲት 10/2017 ዓ.ም የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። በታላቅ የለውጥ ጉዞ ላይ በምትገኘው ኢትዮጵያ የሚኖራቸው ጉብኝት እና ቆይታም ስኬታማ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ 44 የጭነት ከባድ ተሸከርካሪዎችን ወደ አገር ውስጥ አስገባ November 3, 2024 ኢትዮጵያና የፓኪስታን እስላማዊ ሪፐብሊክ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር የሚስችል መግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ January 23, 2025 የመረጃ ስርአትን መዘርጋት ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑ ተገለፀ April 9, 2025