የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ Post published:February 17, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN – የካቲት 10/2017 ዓ.ም የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። በታላቅ የለውጥ ጉዞ ላይ በምትገኘው ኢትዮጵያ የሚኖራቸው ጉብኝት እና ቆይታም ስኬታማ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በበአላት ወቅት ከአቅመ ደካማ ወገኖች ጋር ማሳለፍ ማህበራዊ ትስስርን እና አብሮነትን ያጠናክራል – አቶ ሞገስ ባልቻ April 12, 2026 ጥብቅ ስፍራዎችን እና የዱር እንስሳትን በቴክኖሎጂ ለመቆጣጠር የሚያስችል የመጀመሪያው የዲጂታል የመረጃ ሥርዓት ይፋ ሆነ July 3, 2026 የከተሞች ገፅ / ከሀገር ውስጥ ከተሞች / December 8, 2024