ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገቡ Post published:February 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 20/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞቃዲሾ ሲደርሱ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በክልሉ የሰላምን መንገድ ባልተቀበሉ ታጣቂዎች ላይ እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር እርምጃ ዘላቂ ሰላም እየሰፈነ ነው – የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ April 8, 2025 የአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት ወደ ጎረቤት ሀገራት ተሻግሯል March 14, 2025 በዓሉን ስናከብር ያለንን በማካፈል ፤ የታረዙትን በማልበስ እና የታመሙትን በመጠየቅ ሊሆን ይገባል-የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ January 6, 2025
በክልሉ የሰላምን መንገድ ባልተቀበሉ ታጣቂዎች ላይ እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር እርምጃ ዘላቂ ሰላም እየሰፈነ ነው – የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ April 8, 2025
በዓሉን ስናከብር ያለንን በማካፈል ፤ የታረዙትን በማልበስ እና የታመሙትን በመጠየቅ ሊሆን ይገባል-የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ January 6, 2025