አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገለፀ Post published:March 3, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል። በትላንትናው እለት የተመረቀው ማዕከሉ በተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች እየተጎበኙ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአዲሱ ዓመት የጎብኚዎች ቀዳሚ መዳረሻ ሀገራት December 21, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማዕከላችን ያደረጉት ጉብኝት የአፍሪካ የበሽታ መከላከል ሥራችንን ለማጠናከር ትልቅ አቅም ይፈጥርልናል – የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር March 15, 2025 የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ለሴቶችና ለወጣቶች፣ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥና ሰው ተኮር ነው – የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር April 24, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማዕከላችን ያደረጉት ጉብኝት የአፍሪካ የበሽታ መከላከል ሥራችንን ለማጠናከር ትልቅ አቅም ይፈጥርልናል – የአፍሪካ ሲዲሲ ዋና ዳይሬክተር March 15, 2025
የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ለሴቶችና ለወጣቶች፣ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥና ሰው ተኮር ነው – የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር April 24, 2025