አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገለፀ Post published:March 3, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል። በትላንትናው እለት የተመረቀው ማዕከሉ በተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች እየተጎበኙ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የፖሊስ ተቋማት ግንኙነት የበለጠ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል January 24, 2025 የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 1 ነጥብ 93 ትሪሊዮን ብር ሆኖ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ June 10, 2025 ወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ የበከሉ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ከ 5 ሚሊየን ብር በላይ ተቀጡ March 20, 2025
የኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የፖሊስ ተቋማት ግንኙነት የበለጠ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል January 24, 2025