አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገለፀ Post published:March 3, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል። በትላንትናው እለት የተመረቀው ማዕከሉ በተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች እየተጎበኙ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ከተመድ ጋር በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ ያላትን ትብብር የማሳደግ ፍላጎት አላት- ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) April 2, 2025 የሀገር በቀል እውቀቶች በምርምርና በቴክኖሎጂ ሊደገፉ ይገባል -ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) December 11, 2024 የአፍሪካ ደህንነት ፈተናን በዘላቂነት ለመፍታት የአፍሪካ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ ቀረበ October 15, 2024