አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገለፀ Post published:March 3, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል። በትላንትናው እለት የተመረቀው ማዕከሉ በተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች እየተጎበኙ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመከላከል እያበረከተች ያለው ሚና እና ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ አንድምታ August 26, 2025 ምርቶችን በስፋት በመሰብስብ ያልተቋረጠ የምርት አቅርቦትና የተረጋጋ የግብይት ስርዓት እንዲፈጠር የተጀመሩት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተጠቆመ October 25, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ማርያኖ ግሮሲ ጋር ተወያዩ September 25, 2025
ምርቶችን በስፋት በመሰብስብ ያልተቋረጠ የምርት አቅርቦትና የተረጋጋ የግብይት ስርዓት እንዲፈጠር የተጀመሩት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተጠቆመ October 25, 2025