አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገለፀ Post published:March 3, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል። በትላንትናው እለት የተመረቀው ማዕከሉ በተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች እየተጎበኙ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በጃል ሞሳ መሪነት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሃይሎች የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ገቡ December 21, 2025 ተፈጥሮን ከዘመናዊነት ጋር ያጣመረው የፒኮክ መናፈሻ አዲስ ገጽታ February 6, 2026 ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ June 9, 2025