በዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገባ Post published:March 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 28/2017 ዓ.ም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት ልዑካን ቡድን በደቡብ ሱዳን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ከደቡብ ሱዳን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መንግስት ከተሞችን ለነዋሪዎቻቸው ምቹ እና ጽዱ እንዲሆኑ በርካታ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 26, 2025 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ስኬታማ በሆነ መንገድ መጠናቀቁን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ February 17, 2025 የኢትዮጵያና የናይጀሪያ መከላከያ ከፍተኛ አመራሮች በጋራ ለመሥራት በሚያሥችሉ ጉዳዮች በናይጀሪያ እየመከሩ ነው December 20, 2024