በዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገባ Post published:March 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 28/2017 ዓ.ም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት ልዑካን ቡድን በደቡብ ሱዳን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ከደቡብ ሱዳን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ2017 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት ከወጪ ንግድ ከ1ነጥብ 5 ቢሊዮን በላይ የአሜሪካን ዶላር ተገኝቷል፡-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር October 28, 2024 “የዘመኑን ዐርበኝነት እውን ለማድረግ ራስን ለመቻል በሚደረጉ የልማት ሥራዎች ዙሪያ-መለስ ትጋት ከኹሉም ዜጎች ይጠበቃል”-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት May 5, 2025 በዩክሬን ጦርነት ዙርያ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ March 15, 2025
በ2017 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት ከወጪ ንግድ ከ1ነጥብ 5 ቢሊዮን በላይ የአሜሪካን ዶላር ተገኝቷል፡-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር October 28, 2024
“የዘመኑን ዐርበኝነት እውን ለማድረግ ራስን ለመቻል በሚደረጉ የልማት ሥራዎች ዙሪያ-መለስ ትጋት ከኹሉም ዜጎች ይጠበቃል”-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት May 5, 2025