በዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገባ Post published:March 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 28/2017 ዓ.ም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት ልዑካን ቡድን በደቡብ ሱዳን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ከደቡብ ሱዳን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት መቀላጠፍ የወጪና ገቢ ንግድ ሚዛንን ለማስጠበቅ ወሳኝ ነው-ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) March 15, 2025 ኢትዮጵያ እና ኳታር የሁለትዮሽ ውይይት አደረጉ March 3, 2025 ባለፉት ሦስት ዓመታት በቤት ልማት ፕሮግራም 1 ሚሊዮን 500 ሺህ ቤቶች ተገንብተዋል – ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ January 22, 2025