በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ ምሽት ተከስቷል Post published:March 17, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መጋቢት 7/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ እሁድ 3 ሰዓት ከ53 ደቂቃ ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ተቋም አስታውቋል። ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ በስተሰሜን 50 ኪሜ ርቀት ላይ የተከሰተ ሲሆን ንዝረቱ በመዲናዋ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዲሞክራሲ ባህል የጎለበተባት ኢትዮጵያን የመገንባት ዓላማ አንግበን እየሠራን እንገኛለን-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ June 15, 2026 በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 51 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ October 8, 2024 ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ በብቃት ለማስተናገድ ዝግጅት ማድረጓን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ August 6, 2025