በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ ምሽት ተከስቷል Post published:March 17, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መጋቢት 7/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ እሁድ 3 ሰዓት ከ53 ደቂቃ ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ተቋም አስታውቋል። ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ በስተሰሜን 50 ኪሜ ርቀት ላይ የተከሰተ ሲሆን ንዝረቱ በመዲናዋ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብልፅግና ፓርቲ የ9ወራት የፓርቲ ስራዎች አፈፃፀምን ገምግመናል-አቶ አደም ፋራህ April 25, 2025 በ22ኛው የባህል ስፖርቶች ውድድር እና በ18ኛው የባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል ላይ የፈረስ ጉግስ እና ሸርጥ ውድድር ተካሄደ March 12, 2025 በኢትዮጵያ በአየር ብክለት ሳቢያ ህይወታቸውን የሚያጡ ዜጎችን ቁጥር ለመቀነስ እየተሰራ ነው፡- የጤና ሚኒስቴር December 19, 2024