አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ ምሽት ተከስቷል Post published:March 17, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መጋቢት 7/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ እሁድ 3 ሰዓት ከ53 ደቂቃ ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ተቋም አስታውቋል። ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ በስተሰሜን 50 ኪሜ ርቀት ላይ የተከሰተ ሲሆን ንዝረቱ በመዲናዋ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተጀመሩ አዳዲስ የአውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ በጥሩ አፈፃፀም ላይ ይገኛል – ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) January 23, 2025 በአዲስ አበባ በበጀት ዓመቱ የኮሪደር ልማቱን ተከትሎ በከተማዋ ለነዋሪዎች ምቹ ለንግዶች ተስማሚ አካባቢዎች መፍጠር ተችሏል November 28, 2024 ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በሰላም አደባባይ ቁጥር-1 ምርጫ ጣቢያ ድምጻቸውን ሰጡ June 1, 2026
በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተጀመሩ አዳዲስ የአውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ በጥሩ አፈፃፀም ላይ ይገኛል – ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) January 23, 2025