አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ ምሽት ተከስቷል Post published:March 17, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መጋቢት 7/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ እሁድ 3 ሰዓት ከ53 ደቂቃ ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ተቋም አስታውቋል። ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ በስተሰሜን 50 ኪሜ ርቀት ላይ የተከሰተ ሲሆን ንዝረቱ በመዲናዋ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በሞስኮ ሩስያ እየተካሄደ ባለው የብሪክስ አባል አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባዮች የምክክር መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው July 12, 2024 ኢትዮጵያ በህዝብ ትራንስፖርት ዘርፍ ተምሳሌታዊ ለውጥ በማስመዝገብ እውቅና አገኘች April 16, 2025 ተማሪዎችን በማሳለፍ ምጣኔ ዝቅተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ 700 ያህል ትምህርት ቤቶች ጥናትን መሰረት ያደረገ ድጋፍ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ August 22, 2025
ኢትዮጵያ በሞስኮ ሩስያ እየተካሄደ ባለው የብሪክስ አባል አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባዮች የምክክር መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው July 12, 2024
ተማሪዎችን በማሳለፍ ምጣኔ ዝቅተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ 700 ያህል ትምህርት ቤቶች ጥናትን መሰረት ያደረገ ድጋፍ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ August 22, 2025