ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ከተማ ልማት ዘርፍ አስተባባሪና የከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አህመዲን መሀመድ (ዶ/ር) ከዘረዘሯቸው በክልሉ በማህበራዊ ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ዋና ዋና ነጥቦች፤ January 30, 2025 ምክር ቤቱ የተመሰከረላቸው የሂሳብ ባለሙያዎችን አቅም ለማጎልበት የሚያግዝ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጸደቀ March 13, 2025 ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ April 5, 2025
የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ከተማ ልማት ዘርፍ አስተባባሪና የከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አህመዲን መሀመድ (ዶ/ር) ከዘረዘሯቸው በክልሉ በማህበራዊ ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ዋና ዋና ነጥቦች፤ January 30, 2025