ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአፍሪካ የኢኮኖሚ ልማት፣ የገንዘብና የፕላን ሚኒስትሮች ጉባኤ በባለሙያዎች ደረጃ እየተካሄደ ነው March 12, 2025 ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ በዘመናዊ ወታደራዊ እውቀት ለሀገራቸው አስተማማኝ መከታ የሆኑ ወታደሮችን እያፈራ ነው:- ብርጋዴር ጀኔራል ጡምሲዶ ፊታሞ October 10, 2024 መስማት ለተሳናቸው የሬሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ October 15, 2024
ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ በዘመናዊ ወታደራዊ እውቀት ለሀገራቸው አስተማማኝ መከታ የሆኑ ወታደሮችን እያፈራ ነው:- ብርጋዴር ጀኔራል ጡምሲዶ ፊታሞ October 10, 2024