አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 8 መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው February 10, 2025 በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ28 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተወርሷል፡- ንግድ ቢሮ January 14, 2025 አልጀሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ታሪካዊና ዘርፈብዙ ግንኙነት ለማሳደግ ቁርጠኛ ናት-ፕሬዝዳንት አብዱልመጂድ ታቦ October 9, 2024