ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ኮሚሽን የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዋና ኃላፊ ጋር ተወያዩ February 21, 2025 ከዜጎች ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎች የተሰጡ ምላሾች በዚህ ሳምንት ይቀርባሉ March 17, 2025 ከየካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ብቻ የታተመ የማንዋል ደረሰኝ መጠቀም ይገባል-የገቢዎች ሚኒስቴር December 9, 2024
ከየካቲት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ብቻ የታተመ የማንዋል ደረሰኝ መጠቀም ይገባል-የገቢዎች ሚኒስቴር December 9, 2024