ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢሬቻ የሰላም ፣ የእርቅ እና የወንድማማችነት ተምሳሌት ነዉ፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት October 4, 2024 የከተማ የግብርና ልማትን በማጠናከር ወደ ግብርና መር ኢንዱስትሪ መቀየር የሚችልበትን አመላካች ውጤት ማየት ተችሏል፡- ዶ/ር ፍፁም አሰፋ December 16, 2024 ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ June 9, 2025
የከተማ የግብርና ልማትን በማጠናከር ወደ ግብርና መር ኢንዱስትሪ መቀየር የሚችልበትን አመላካች ውጤት ማየት ተችሏል፡- ዶ/ር ፍፁም አሰፋ December 16, 2024