ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሃይማኖት ተቋማት በአስተምህሮአቸው እና መልእክቶቻቸው ለአብሮነት፣ ወንድማማችነትና አንድነት ጉልህ አስተዋጽኦ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል-የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ March 12, 2025 ”ስለኢትዮጵያ” የፎቶግራፍ ዓውደርዕይና የፓናል ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው March 10, 2025 ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 20ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል አስተናጋጅ ክልል ሆነ December 8, 2024
የሃይማኖት ተቋማት በአስተምህሮአቸው እና መልእክቶቻቸው ለአብሮነት፣ ወንድማማችነትና አንድነት ጉልህ አስተዋጽኦ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል-የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ March 12, 2025