የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው Post published:April 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሚያዝያ 5/2017 ዓ.ም የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እየጎበኙ ነው። የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደር ልማት እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እና ብሄራዊ ቤተመንግሥትን በመጎብኘት ላይ ናቸው። በዳንኤል መላኩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የወባ በሽታን ለመከላከል የጸረ-ወባ መድኃኒት አቅርቦት የማስፋት እንዲሁም የክትትል ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል-የጤና ሚኒስቴር November 28, 2024 በኢትዮጵያ እና በአዘርባጃን መካከል ያለው የሁለትዮሽ ትብብር እና ግንኙነት እያደገ መጥቷል-አቶ ተስፋዬ ዳባ September 30, 2024 “ረሃብን መዋጋት የጋራ ምላሽን ይሻል”-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) November 7, 2024