የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው Post published:April 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሚያዝያ 5/2017 ዓ.ም የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እየጎበኙ ነው። የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደር ልማት እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እና ብሄራዊ ቤተመንግሥትን በመጎብኘት ላይ ናቸው። በዳንኤል መላኩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ቤተሰብን ማዕከል ያደረገው የለውጥ ትልም November 5, 2024 ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ September 17, 2024 የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነትን የማሳካት ጉዳይና ሂደቱ የሃገራችንን ብሔራዊ ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ እንዲከናወን የጠራ አቋም ይዘናል-ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) March 2, 2025
የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነትን የማሳካት ጉዳይና ሂደቱ የሃገራችንን ብሔራዊ ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ እንዲከናወን የጠራ አቋም ይዘናል-ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) March 2, 2025