በከተማችን በቀን 60 ሺህ ሜትር ኪዮብ ንፁህ የመጠጥ ውሃ የሚያመርት እና በቀን 20 ሺህ ሜትር ኪዮብ ፍሳሽ የሚያጣራ የኮዬ ፍሳሽ ዘመናዊ ማጣሪያ ጣቢያ ፕሮጀክቶችን አስመርቀን አገልግሎት አስጀምረናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አየር መንገዱ እ.አ.አ በ2025 ራዕዩ በአውሮፕላን ቁጥር እና መዳረሻ ብዛት የያዘውን እቅድ አስቀድሞ አሳክቷል – አቶ መስፍን ጣሰው April 22, 2025 በመዲናዋ ከ2 መቶ በላይ አገልግሎቶች በአንድ ማዕከል እየተሰጡ ናቸው October 13, 2025 አፍሪካውያን የሉዓላዊነታችን፣ የሀብታችንና የዕድገታችን ፀር የሆኑ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ ልንከላከል እንደሚገባ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ August 29, 2025
አፍሪካውያን የሉዓላዊነታችን፣ የሀብታችንና የዕድገታችን ፀር የሆኑ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ ልንከላከል እንደሚገባ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ August 29, 2025