በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሰላም ሰራዊት አባላት የከተማዋን ሰላም ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እየተወጡ ነዉ፡- የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ September 19, 2024 የሰላም አማራጭን የመረጡ ቡድኖች በሀገረ መንግስት ግንባታ ስራዎች ላይ በንቃት እንዲሳተፉ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል-መንግስት January 17, 2025 የአፍሪካ ሀገራት ከፕሬዚዳንት ትራምፕ ጋር በአዲሱ ታሪፍ ዙሪያ ዳግም ሊደራደሩ ነው August 10, 2025