በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሰው ተኮር ስራዎቻችን ማህበራዊ ፍትህን ለማንገስ እየሰራን ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 18, 2025 276 አዳዲስ የግል የትምህርት ተቋማት በ2018 ዓ.ም ዕውቅና አግኝተው ወደ ስራ እንደሚገቡ ተገለጸ July 9, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኪነጥበብ ባለሞያዎች ጋር መወያየታቸዉን ገለጹ June 7, 2025