ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቬይትናም የጀግኖች እና ሰማዕታት መታሰቢያ እና በሆ ቺ ሚን የመቃብር ሥፍራ ጉንጉን አበባ አኖሩ Post published:April 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዲፕሎማሲ AMN – ሚያዚያ 07/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በቬይትናም የጀግኖች እና ሰማዕታት መታሰቢያ ብሎም በሆ ቺ ሚን የመቃብር ሥፍራ ጉንጉን አበባ ማኖራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የከተማዋን ፀጥታ ለማደፍረስ የሚንቀሳቀሱ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ሥር የማዋል ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል-የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ December 11, 2024 የአካባቢያችንን ሰላም በተሟላ መንገድ በመጠበቅ የልማት ስራዎች እንዲሳለጡ ለማድረግ ተዘጋጅተናል – ተመራቂ የሰላም አስከባሪዎች December 30, 2024 የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የባሌ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክን እየጎበኙ ነው April 25, 2025