ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቬይትናም የጀግኖች እና ሰማዕታት መታሰቢያ እና በሆ ቺ ሚን የመቃብር ሥፍራ ጉንጉን አበባ አኖሩ Post published:April 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዲፕሎማሲ AMN – ሚያዚያ 07/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በቬይትናም የጀግኖች እና ሰማዕታት መታሰቢያ ብሎም በሆ ቺ ሚን የመቃብር ሥፍራ ጉንጉን አበባ ማኖራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በውጭ ሀገራት ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጠቃሚ ግብዓቶችን ማሰባሰብ ተችሏል-የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን January 4, 2025 የኢትዮጵያና የሩሲያን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የተደረሰው ስምምነት ወደ ተግባር እየተቀየረ ነው – አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ November 14, 2024 ብልፅግና ፓርቲ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው February 26, 2025
የኢትዮጵያና የሩሲያን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የተደረሰው ስምምነት ወደ ተግባር እየተቀየረ ነው – አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ November 14, 2024