የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN – ሚያዝያ 11/2017 የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ለክርስትና እምነት ተከታዮች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ዋና ጸሐፊው በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በዓሉ የደስታ እንዲሆን ተመኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በቀን 52 ሺህ ሜትር ኪዩብ ፍሳሽ የማጣራት አቅም ያለው የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ January 13, 2026 ኢትዮጵያ አሁን የሚታየውን ስኬት ያስመዘገበችው ባለ ራእይ፣ ሀገር ወዳድ መሪን እና ስራዎችን ከህዝብ ጋራ የሚሰራ መንግስት በማግኘቷ ነው December 13, 2025 የተገነባው የህጻናት ማቆያ እፎይታ እንደፈጠረላቸው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እናቶች ተናገሩ July 15, 2025
ኢትዮጵያ አሁን የሚታየውን ስኬት ያስመዘገበችው ባለ ራእይ፣ ሀገር ወዳድ መሪን እና ስራዎችን ከህዝብ ጋራ የሚሰራ መንግስት በማግኘቷ ነው December 13, 2025