የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN – ሚያዝያ 11/2017 የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ለክርስትና እምነት ተከታዮች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ዋና ጸሐፊው በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በዓሉ የደስታ እንዲሆን ተመኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ታላቁ ኢትዮ-ኢድ ኤክስፖና ባዛር በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፈተ March 20, 2025 አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከዓለም አቀፍ የፍልሰት ፖሊሲ ልማት ማዕከል ኃላፊ ጋር ተወያዩ February 18, 2025 ኢትዮጵያ ለስደተኞች መጠለያና ድጋፍ ለመስጠት ያላት ቁርጠኝነት እውነተኛ የአጋርነት ተግባር ማሳያ መሆኑን ዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት አስታወቀ December 10, 2025
ኢትዮጵያ ለስደተኞች መጠለያና ድጋፍ ለመስጠት ያላት ቁርጠኝነት እውነተኛ የአጋርነት ተግባር ማሳያ መሆኑን ዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት አስታወቀ December 10, 2025