ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሮማው ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸዉን ሃዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ነፍሳቸው በሰላም ታርፍ ዘንድ ተመኝተዋል፡፡ ርህራሄ፣ ትህትናቸው እና ለሰው ልጆች የነበራቸው የአገልግሎት ትሩፋትም በትውልዶች ይቀጥላል ሲሉም ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሀገር በቀል እውቀቶች በምርምርና በቴክኖሎጂ ሊደገፉ ይገባል -ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) December 11, 2024 ለዉጡን ተከተሎ ፖሊስ በተለያዩ ዘርፎች አቅሙን ማሳደግ መቻሉ ተገለጸ May 4, 2025 የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ የማቋቋም ሂደት የተቋረጠው እኛው በፈጠርነው ትርምስ ምክንያት ነው- አቶ ጌታቸው ረዳ March 13, 2025