ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሮማው ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸዉን ሃዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ነፍሳቸው በሰላም ታርፍ ዘንድ ተመኝተዋል፡፡ ርህራሄ፣ ትህትናቸው እና ለሰው ልጆች የነበራቸው የአገልግሎት ትሩፋትም በትውልዶች ይቀጥላል ሲሉም ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሃይማኖት ተቋማት በአስተምህሮአቸው እና መልእክቶቻቸው ለአብሮነት፣ ወንድማማችነትና አንድነት ጉልህ አስተዋጽኦ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል-የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ March 12, 2025 የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ ከቻይና ህዝባዊ ምክር ቤት ምክትል ኃላፊ ሊ ሆንግዦንግ ጋር ተወያዩ October 30, 2024 ክልሉን ከግጭት ወደ ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላም ለማሸጋገር እየተሰራ ነው፦አቶ ሃይሉ አዱኛ December 27, 2024
የሃይማኖት ተቋማት በአስተምህሮአቸው እና መልእክቶቻቸው ለአብሮነት፣ ወንድማማችነትና አንድነት ጉልህ አስተዋጽኦ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል-የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ March 12, 2025
የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ ከቻይና ህዝባዊ ምክር ቤት ምክትል ኃላፊ ሊ ሆንግዦንግ ጋር ተወያዩ October 30, 2024