ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልጸዋል፡፡ ለእምነት፤ ለሰብዓዊነት እና ለአለም ሰላም የሰጡት አገልግሎት ሲታወስ ይኖራል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ ሲሉም ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like እጅ ለእጅ ተያይዘን ለትውልድ የፀናች ሀገር እንገንባ ሲሉ ኮሚሽነር መላኩ ወ/ማርያም ጠየቁ September 23, 2025 የተቋሙን ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ በጋራ መስራት እንደሚጠይቅ የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ገለፀ September 6, 2025 በመጭው የበጋ የአየር ጠባይ ወቅት አብዛኛው ሰሜናዊና ስሜን ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እንደሚኖር ተጠቆመ September 18, 2025