ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልጸዋል፡፡ ለእምነት፤ ለሰብዓዊነት እና ለአለም ሰላም የሰጡት አገልግሎት ሲታወስ ይኖራል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ ሲሉም ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሶማሌ ክልል በሶስት ማዕከላት እየተካሄደ ያለው የማህበረሰብ ወኪሎች የአጀንዳ ልየታ የምክክር መድረክ ዛሬ ተጠናቀቀ October 16, 2024 ብልፅግና ፓርቲ የበለጸገችና ጠንካራ ህብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን እየገነባ ነው-ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ February 22, 2025 ከመጪዉ ጥር 2017 ጀምሮ የኢትዮጵያ ሰነድ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ስራ ይጀምራል ፡-ጥላሁን ኢስማኤል (ዶ/ር) December 13, 2024