ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልጸዋል፡፡ ለእምነት፤ ለሰብዓዊነት እና ለአለም ሰላም የሰጡት አገልግሎት ሲታወስ ይኖራል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ ሲሉም ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር አዋጅ ተረጂነትን በመሻገር የሀገርን ክብርና ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ በመሳሪያነት እንደሚያገለግል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ተናገሩ June 5, 2025 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምደብ ለ ሁለተኛ ዙር መርሃ ግብር ነገ በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀምራል። February 21, 2025 የጥምቀት በዓል የህዝቦችን ትስስር በማጠናከር ፣ቱሪዝምን በማሳደግ እና ከተሞችን በማነቃቃት ረገድ ትልቅ ሚና አለው፡-አቶ ጃንጥራር አባይ January 19, 2025
የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር አዋጅ ተረጂነትን በመሻገር የሀገርን ክብርና ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ በመሳሪያነት እንደሚያገለግል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ተናገሩ June 5, 2025
የጥምቀት በዓል የህዝቦችን ትስስር በማጠናከር ፣ቱሪዝምን በማሳደግ እና ከተሞችን በማነቃቃት ረገድ ትልቅ ሚና አለው፡-አቶ ጃንጥራር አባይ January 19, 2025