ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልጸዋል፡፡ ለእምነት፤ ለሰብዓዊነት እና ለአለም ሰላም የሰጡት አገልግሎት ሲታወስ ይኖራል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ ሲሉም ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት መቀላጠፍ የወጪና ገቢ ንግድ ሚዛንን ለማስጠበቅ ወሳኝ ነው-ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) March 15, 2025 የእስራኤሉ ዓለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት ለ200 ህፃናት ነፃ የልብ ህክምና ሊሰጥ ነው September 20, 2024 ለውጡ ተሸፍነው የነበሩ ሃብቶቻችን ብቅ ብለው እንዲታዩ እና እንዲከበሩ እድል ፈጥሮልናል – ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ April 3, 2025