አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልጸዋል፡፡ ለእምነት፤ ለሰብዓዊነት እና ለአለም ሰላም የሰጡት አገልግሎት ሲታወስ ይኖራል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ ሲሉም ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች “ፋይዳ” መታወቂያ ማቅረብ ግዴታ መሆኑን አስታወቀ October 29, 2024 የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የሎጂስቲክስ ዝግጁነትን ጎበኙ October 2, 2024 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከቆጣሪ ምርመራ አሠራር ጋር በተገናኘ ዘመናዊ መተግበሪያ ከጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንደሚያዉል አስታወቀ October 10, 2025
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከቆጣሪ ምርመራ አሠራር ጋር በተገናኘ ዘመናዊ መተግበሪያ ከጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንደሚያዉል አስታወቀ October 10, 2025