የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ Post published:April 24, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ AMN – ሚያዝያ 16/2017 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከዓለም አቀፍ ገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከሳዑዲ ዓረቢያ የልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሱልጣን አብዱረሃማን አልማርሻድ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ውይይቱ ኢትዮጵያ በቅርቡ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም እንዲሁም በኢትዮጵያ ቅድሚያ በሚሰጣቸው የልማት መስኮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የሚኒስቴሩ መረጃ ያሳያል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሩሲያ ኩባንያዎች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ገብተው ኢንቨስት ማድረግ እንደሚፈልጉ አስታወቁ October 23, 2024 ኢትዮጵያ ከተሞች በዘመናዊ የከተሜነት እሳቤ ዕድገትን ማሳለጥ ይኖርባቸዋል – ፕሬዝዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ April 29, 2025 በሃይማኖት ተቋማት መካከል የሚስተዋለው ትብብር የሀገርን ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ በአማኒያን መካከል ይበልጥ ትስስር እንዲጠናከር የሚደርግ ነው፡- የሀይማኖት አባቶች November 29, 2024
በሃይማኖት ተቋማት መካከል የሚስተዋለው ትብብር የሀገርን ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥ በአማኒያን መካከል ይበልጥ ትስስር እንዲጠናከር የሚደርግ ነው፡- የሀይማኖት አባቶች November 29, 2024