አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ Post published:April 24, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ AMN – ሚያዝያ 16/2017 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከዓለም አቀፍ ገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከሳዑዲ ዓረቢያ የልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሱልጣን አብዱረሃማን አልማርሻድ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ውይይቱ ኢትዮጵያ በቅርቡ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም እንዲሁም በኢትዮጵያ ቅድሚያ በሚሰጣቸው የልማት መስኮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የሚኒስቴሩ መረጃ ያሳያል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዲጂታል ስርዓቱን ነጻና ሉዓላዊነቱ የተረጋገጠ ለማድረግ ለሳይበር ደህንነት ከፍተኛ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል – አቶ ማሞ ምህረቱ October 11, 2024 ዛሬ በአማራ ክልል የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ በቀጣይ ለሚደረገው ሰላማዊ እንቅስቃሴ ጉልበት የሚፈጥር ነው ፡- ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ December 19, 2024 ዴንማርክ ለኢትዮጵያ ብልፅግና የምታደርገውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ታጠናክራለች-የዴንማርክ ልዕልት January 13, 2025
ዛሬ በአማራ ክልል የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ በቀጣይ ለሚደረገው ሰላማዊ እንቅስቃሴ ጉልበት የሚፈጥር ነው ፡- ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ December 19, 2024