የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ Post published:April 24, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ AMN – ሚያዝያ 16/2017 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከዓለም አቀፍ ገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከሳዑዲ ዓረቢያ የልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሱልጣን አብዱረሃማን አልማርሻድ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ውይይቱ ኢትዮጵያ በቅርቡ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም እንዲሁም በኢትዮጵያ ቅድሚያ በሚሰጣቸው የልማት መስኮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የሚኒስቴሩ መረጃ ያሳያል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ February 15, 2025 ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ አመታት ያደረገችው የግብርናው ዘርፍ ማሻሻያ ከተረጅነት የሚያላቅቅ ውጤቶችን እንድታስመዘገብ አስችሏል- የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች January 30, 2025 የኤሌክትሪክ ኃይል ከኬንያ ወደ ታንዛንያ የሚያስተላልፈው መስመር የሙከራ የኃይል አቅርቦት ጀመረ January 1, 2025
ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ አመታት ያደረገችው የግብርናው ዘርፍ ማሻሻያ ከተረጅነት የሚያላቅቅ ውጤቶችን እንድታስመዘገብ አስችሏል- የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች January 30, 2025