የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ Post published:April 24, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ AMN – ሚያዝያ 16/2017 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከዓለም አቀፍ ገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከሳዑዲ ዓረቢያ የልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሱልጣን አብዱረሃማን አልማርሻድ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ውይይቱ ኢትዮጵያ በቅርቡ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም እንዲሁም በኢትዮጵያ ቅድሚያ በሚሰጣቸው የልማት መስኮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የሚኒስቴሩ መረጃ ያሳያል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በህዝብ ትራንስፖርት ዘርፍ ተምሳሌታዊ ለውጥ በማስመዝገብ እውቅና አገኘች April 16, 2025 በለውጡ ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማቀላጠፍና አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበት ምጣኔን ማሻሻል ተችሏል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 2, 2025 ኢትዮጵያ የዓለም የምግብ ፕሮግራም ኤክዝኪውቲቭ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠች December 4, 2025
በለውጡ ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማቀላጠፍና አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበት ምጣኔን ማሻሻል ተችሏል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 2, 2025