የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ Post published:April 24, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ AMN – ሚያዝያ 16/2017 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከዓለም አቀፍ ገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከሳዑዲ ዓረቢያ የልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሱልጣን አብዱረሃማን አልማርሻድ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ውይይቱ ኢትዮጵያ በቅርቡ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም እንዲሁም በኢትዮጵያ ቅድሚያ በሚሰጣቸው የልማት መስኮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የሚኒስቴሩ መረጃ ያሳያል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ከሃገር ውስጥ ፍጆታ ባለፈ ለአፍሪካ ብሎም ለሌሎች የዓለም ሃገራት የክትባት ምርት ለማቅረብ ብቁ ናት ፡- ዶ/ር መቅደስ ዳባ December 27, 2024 በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ በጥሩ የዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል December 23, 2024 አዲስ ልሳን ጋዜጣ በዛሬ እትሟ! July 4, 2026
ኢትዮጵያ ከሃገር ውስጥ ፍጆታ ባለፈ ለአፍሪካ ብሎም ለሌሎች የዓለም ሃገራት የክትባት ምርት ለማቅረብ ብቁ ናት ፡- ዶ/ር መቅደስ ዳባ December 27, 2024