አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ Post published:April 24, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ AMN – ሚያዝያ 16/2017 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከዓለም አቀፍ ገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከሳዑዲ ዓረቢያ የልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሱልጣን አብዱረሃማን አልማርሻድ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ውይይቱ ኢትዮጵያ በቅርቡ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም እንዲሁም በኢትዮጵያ ቅድሚያ በሚሰጣቸው የልማት መስኮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የሚኒስቴሩ መረጃ ያሳያል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኮሚሽኑ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያየ January 2, 2026 የኢትዮጵያን ሠንደቅ ዓላማ ክብርና ተገቢውን ከፍታ አስጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ የሀገር ሉዓላዊነትንና የግዛት አንድነትን ማስቀጠልና ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትን ማጽናት ከአሁኑ ትውልድ እንደሚጠበቅ ተገለጸ October 11, 2025 የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በድሬዳዋ አካባቢ ለሚገኙ አምራቾችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የተለያዩ አገልግሎቶችን ተደራሽ አድርጓል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) March 9, 2026
የኢትዮጵያን ሠንደቅ ዓላማ ክብርና ተገቢውን ከፍታ አስጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ የሀገር ሉዓላዊነትንና የግዛት አንድነትን ማስቀጠልና ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትን ማጽናት ከአሁኑ ትውልድ እንደሚጠበቅ ተገለጸ October 11, 2025
የኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት በድሬዳዋ አካባቢ ለሚገኙ አምራቾችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የተለያዩ አገልግሎቶችን ተደራሽ አድርጓል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) March 9, 2026