የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ Post published:April 30, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2017 ዓ.ም የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በከተማዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ለማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጥምቀት ከሃይማኖታዊ በዓልነቱ በተጨማሪ ማህበራዊ እሴቱም ሰፊ እና ጥልቅ ነው-አቶ ሞገስ ባልቻ January 19, 2025 የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመቅረፍ ቅንጅታዊ አሰራርን ማሳደግ እንደሚገባ ተመላከተ January 28, 2025 በመዲናዋ በተሰራው ቅንጅታዊ ስራ የወንጀል ምጣኔ እና የደንብ ጥሰቶች ቀንሰዋል-የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ April 26, 2025