የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ Post published:April 30, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2017 ዓ.ም የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በከተማዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ለማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ተገልጋዩ የሚያነሳቸውን የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች ለመፍታት በልዩ ሁኔታ እየተሰራ ነው- ዶክተር ጀማሉ ጀንበር October 29, 2024 የቆዩ ጉዳዮችን እንደ አዲስ በማንሳት በከተማዋ ሠላም እንደሌለ አድርገው በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚለቁ ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ፖሊስ አሳሰበ April 27, 2025 በሩብ ዓመቱ ከ376 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች አዲስ አበባን ጎብኝተዋል October 16, 2025
የቆዩ ጉዳዮችን እንደ አዲስ በማንሳት በከተማዋ ሠላም እንደሌለ አድርገው በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚለቁ ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ፖሊስ አሳሰበ April 27, 2025