የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ Post published:April 30, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2017 ዓ.ም የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በከተማዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ለማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢሬቻ በዓል ቂም እና ጥላቻ የሚወገዝበት ፍቅርና አንድነት የሚወደስበት በዓል በመሆኑ ለመጪው ትውልድ ለማስተላለፍ እንሰራለን – የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ October 3, 2024 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የመጪውን ትውልድ ፍላጎት ታሳቢ በማድረግ በለውጥ ጉዞ ላይ እንደሚገኝ አቶ ሞገስ ባልቻ ገለፁ September 7, 2025 ሰበብ ፈላጊው ህገ-ወጥነት August 12, 2024
የኢሬቻ በዓል ቂም እና ጥላቻ የሚወገዝበት ፍቅርና አንድነት የሚወደስበት በዓል በመሆኑ ለመጪው ትውልድ ለማስተላለፍ እንሰራለን – የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ October 3, 2024