ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ Post published:April 30, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2017 ዓ.ም የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በከተማዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ለማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አምራች ኢንዱስትሪዎች ለሀገር እድገት ያላቸውን አስተዋፅኦ በመረዳት መደገፍ እና ችግሮቻቸውን መፍታት ይገባል- አቶ ጃንጥራር አባይ January 15, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ቁጥር 2.5 ሚሊየን መድረሱን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ July 11, 2025 ወቅቱ ተስፋ የምንቆርጥበት ሳይሆን ተስፋችን እያንሰራራ ያለበት ጊዜ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ May 27, 2025