የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ Post published:April 30, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2017 ዓ.ም የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በከተማዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ለማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የባዛር ግብይት በሕጋዊ የንግድ ስርዓት December 30, 2024 በከተማዋ የሚገኙ ባለሀብቶችን በማስተባበር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ዜጎችን ህይወት የመለወጡ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል- አቶ ሞገስ ባልቻ April 19, 2025 በከተማዋ የትምህርት ተደራሽነት እና ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ፕሮጀክቶች መገንባታቸው ተገለፀ July 18, 2025
በከተማዋ የሚገኙ ባለሀብቶችን በማስተባበር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ዜጎችን ህይወት የመለወጡ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል- አቶ ሞገስ ባልቻ April 19, 2025