አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ Post published:April 30, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2017 ዓ.ም የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በከተማዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ለማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like እንደ ጥምቀት ያሉ የአደባባይ በዓላት የቱሪዝም መስህቦችም ጭምር በመሆናቸው ልንጠብቃቸው ይገባል፡-ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ January 19, 2025 በቅንጅት የተሰሩ ስራዎች ውጤት አምጥተዋል- ወንድሙ ሴታ (ኢ/ር) October 31, 2024 በአዲስ አበባ ከተማ እዉን የሆኑ ልማቶች የመንግስትን ቃል በተግባር መፈፀምን ያረጋገጡ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ ልምድ የሚቀመርባቸዉ ናቸው November 26, 2025
በአዲስ አበባ ከተማ እዉን የሆኑ ልማቶች የመንግስትን ቃል በተግባር መፈፀምን ያረጋገጡ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ ልምድ የሚቀመርባቸዉ ናቸው November 26, 2025