አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
አትሌት ሰለሞን ባረጋ በማንችስተር የ10 ኪሎ ሜትር ውድድር አሸነፈ Post published:May 18, 2025 Post category:ስፖርት AMN-ግንቦት 10/2017 ዓ.ም በማንቸስተር በተደረገው 10 ኪሎ ሜትር የወንዶች ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ አሸንፏል። አትሌት ሰለሞን ባረጋ በ27:49 በሆነ ስዓት ውድድሩን በአንደኝነት ማሸነፍ ችሏል። በውድድሩ ላይ የተሳተፈው አትሌት ሞስነት ገረመው በ28:21 አራተኛ ደረጃ በመያዝ ማጠናቀቁን የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ16 ዓመቱ ዓለምን ያስደመመ፣ የቀጣይ ዓመታት ኮከብ – ላሚን ያማል July 12, 2024 ኢትዮጵያ 46ኛው የካፍ መደበኛ ጉባኤ የተሳካ እንዲሆን በሚገባ ተዘጋጅታለች፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) October 21, 2024 በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የስፖርት ፓርክ በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ February 6, 2026