ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከብፁዕ ወቅዱስ ፖፕ ሊዮ አስራ አራተኛ ጋር በቫቲካን ተወያዩ Post published:May 26, 2025 Post category:ዲፕሎማሲ AMN ግንቦት 18/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልእክት ዛሬ ብፁዕ ወቅዱስ ፖፕ ሊዮ አስራ አራተኛ በቫቲካን ተቀብለውናል ብለዋል፡፡ ውይይታችን በሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሲሆን ለዓለም ሰላም ያለንን የጋራ አቋምም ተወያይተናል። የትምህርት ተደራሽነትን የማስፋት አስፈላጊነትን በተመለከተም የጋራ ስምምነት ይዘናል ሲሉ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ እና ለምስራቅ አፍሪካ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ አበርክቶ እንደሚኖረው የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ተናገሩ October 8, 2025 የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዎን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) ከሩስያው አቻቸው ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ተወያዩ July 8, 2026 የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ፍራንሲያ ማርኬዝ አዲስ አበባ ገቡ August 26, 2025
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ እና ለምስራቅ አፍሪካ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ አበርክቶ እንደሚኖረው የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ተናገሩ October 8, 2025