የኮሙኒኬሽን እና ሚዲያ ባለሙያዎች የመዲናዋን የልማት ስራዎች እየጎበኙ ነው Post published:June 4, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት AMN – ግንቦት 27/2017 ዓ. ም የኮሙኒኬሽን እና ሚዲያ ባለሙያዎች በአዲስ አበባ እየተከናወኑ ያሉ እና የተጠናቀቁ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው። ጉብኝቱ የሚዲያ ባለሙያዎች እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች ላይ የጠራ ግንዛቤ በመያዝ የሚጠበቅባቸውን ሙያዊ ኃላፊነት እንዲወጡ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡ እንዲሁም የተሟላ መረጃን ለህብረተሰቡ ተደራሽ የሚያደርጉበትን መደላድል ለመፍጠር እንደሆነ ተመላክቷል። በሔኖክ ዘነበ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የባህር በር – የከፍታ መስመር March 22, 2025 የሚሰሩ ስራዎች ለትውልድ የሚተላለፉ አሻራዎች እንዲሆኑ ተደርገው ሊሰሩ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 26, 2025 አዲስ አበባ ከተማ በፋይዳ ምዝገባ እና በወሳኝ ኩነት ቅንጅታዊ ትግበራ ላይ የተገኙ ውጤቶችን ለሌሎች ማካፈሏን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ May 20, 2025