የኮሙኒኬሽን እና ሚዲያ ባለሙያዎች የመዲናዋን የልማት ስራዎች እየጎበኙ ነው Post published:June 4, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት AMN – ግንቦት 27/2017 ዓ. ም የኮሙኒኬሽን እና ሚዲያ ባለሙያዎች በአዲስ አበባ እየተከናወኑ ያሉ እና የተጠናቀቁ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው። ጉብኝቱ የሚዲያ ባለሙያዎች እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች ላይ የጠራ ግንዛቤ በመያዝ የሚጠበቅባቸውን ሙያዊ ኃላፊነት እንዲወጡ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡ እንዲሁም የተሟላ መረጃን ለህብረተሰቡ ተደራሽ የሚያደርጉበትን መደላድል ለመፍጠር እንደሆነ ተመላክቷል። በሔኖክ ዘነበ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሮቤ ከተማ የንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ እየተፋጠነ መሆኑ ተገለጸ May 29, 2025 ዘመናዊ ዋና ከተማ ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል – አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ January 16, 2025 የኢትዮጵያና የጃፓን የንግድና ኢንቨስትመንት ሲምፖዚየም ተሳታፊዎች በንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ቅጥር ግቢ የሚገኘውን የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ አውደ ርዕይ ማዕከልን ጎበኙ January 23, 2025
የኢትዮጵያና የጃፓን የንግድና ኢንቨስትመንት ሲምፖዚየም ተሳታፊዎች በንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ቅጥር ግቢ የሚገኘውን የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ አውደ ርዕይ ማዕከልን ጎበኙ January 23, 2025