ከ242 በላይ ተሳፋሪዎችን የጫነ የህንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ

You are currently viewing ከ242 በላይ ተሳፋሪዎችን የጫነ የህንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ

AMN-ሰኔ5 ቀን 2017 ዓ.ም

ከህንድ ወደ ለንደን ለመጓዝ የሞከረው አውሮፕላኑ ከአየር መንገዱ ብዙም ሳይርቅ መከስከሱ ተነግሯል፡፡ ከህንድ ተነስቶ መዳረሻውን ለንደን ጋትዊክ አውሮፕላን ማረፊያ ያደረገው የበረራ ቁጥር AI171 አውሮፕላን እስከ 242 ሰዎችን አሳፍሮ እንደነበር ተነግሯል፡፡

በአደጋው ዙሪያ ምርመራዎች እንደተጀመሩ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review