ከ242 በላይ ተሳፋሪዎችን የጫነ የህንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ Post published:June 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዓለም አቀፍ AMN-ሰኔ5 ቀን 2017 ዓ.ም ከህንድ ወደ ለንደን ለመጓዝ የሞከረው አውሮፕላኑ ከአየር መንገዱ ብዙም ሳይርቅ መከስከሱ ተነግሯል፡፡ ከህንድ ተነስቶ መዳረሻውን ለንደን ጋትዊክ አውሮፕላን ማረፊያ ያደረገው የበረራ ቁጥር AI171 አውሮፕላን እስከ 242 ሰዎችን አሳፍሮ እንደነበር ተነግሯል፡፡ በአደጋው ዙሪያ ምርመራዎች እንደተጀመሩ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የአፈፃፀም ሽልማት ለላቀ ስራ ማስፈንጠሪያ መሆኑን አቶ ካሳሁን ጎንፋ ገለፁ July 21, 2025 አርሶ አደሩ ምርቱን ማስያዣ አድርጎ የብድር አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል ፕሮጀክት ወደ ሥራ ገባ April 24, 2025 ዶናልድ ትራምፕ ፕሬዝዳንት ፑቲን ከቡድን 7 ውጭ መደረጋቸው ትልቅ ስህተት ነው አሉ June 17, 2025