ከ242 በላይ ተሳፋሪዎችን የጫነ የህንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ Post published:June 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዓለም አቀፍ AMN-ሰኔ5 ቀን 2017 ዓ.ም ከህንድ ወደ ለንደን ለመጓዝ የሞከረው አውሮፕላኑ ከአየር መንገዱ ብዙም ሳይርቅ መከስከሱ ተነግሯል፡፡ ከህንድ ተነስቶ መዳረሻውን ለንደን ጋትዊክ አውሮፕላን ማረፊያ ያደረገው የበረራ ቁጥር AI171 አውሮፕላን እስከ 242 ሰዎችን አሳፍሮ እንደነበር ተነግሯል፡፡ በአደጋው ዙሪያ ምርመራዎች እንደተጀመሩ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በአገር ውስጥም ሆነ በቀጣናው ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ለምታደርገው ጥረት ተመድ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገጠ February 18, 2025 መንግስት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎችን መውሰዱ ሀገሪቷ ወደ ፊት እንድትጓዝ ማስቻሉን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ገለጹ June 6, 2025 ትምህርት ለሀገር እድገት የሚያበረክተው አስተዋጽኦ የማይተካ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ June 22, 2025