እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸሟ ተነገረ Post published:June 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዓለም አቀፍ AMN ሰኔ 06/2017 እስራኤል በኢራን ላይ የአየር ጠቃት መፈጸሟ ተነግሯል። እስራኤል የኢራንን የተለያዩ የኒውክሌር ጣቢያዎችን መምታት መጀመሯን ቢቢሲና አልጀዚራ ዘግበዋል። ኢራን እስካሁን ይፋዊ መግለጫ አለመስጠቷ ነዉ የተነገረዉ። የእስራኤል ወታደራዊ ባለሥልጣን በበኩላቸዉ በእርምጃዉ የኢራን የኑክሌር መርሃግብር እና ሌሎች አካባቢዎች ኢላማ መደረጋቸዉን ተናግረዋል። በወንድማገኝ አሰፋ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና እና ተገቢውን ፍትህ እንድታገኝ በጋራ እንሰራለን – የተመድ ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ February 15, 2025 መጽሐፍት ለትውልድ! January 13, 2025 1446ኛዉ የዒድ አል -አድሃ አረፋ ሰላት ድባብ በአዲስ አበባ ስታዲየም June 6, 2025