የህክምና ተራ እየጠበቁ ያሉ የልብ ህሙማን ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር ተቀናጅተን ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸሟ ተነገረ Post published:June 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዓለም አቀፍ AMN ሰኔ 06/2017 እስራኤል በኢራን ላይ የአየር ጠቃት መፈጸሟ ተነግሯል። እስራኤል የኢራንን የተለያዩ የኒውክሌር ጣቢያዎችን መምታት መጀመሯን ቢቢሲና አልጀዚራ ዘግበዋል። ኢራን እስካሁን ይፋዊ መግለጫ አለመስጠቷ ነዉ የተነገረዉ። የእስራኤል ወታደራዊ ባለሥልጣን በበኩላቸዉ በእርምጃዉ የኢራን የኑክሌር መርሃግብር እና ሌሎች አካባቢዎች ኢላማ መደረጋቸዉን ተናግረዋል። በወንድማገኝ አሰፋ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአዲስ አበባ የህፃናት ሙዚየም ለማቋቋም በኢትዮጵያ እና በቼክ ሪፐብሊክ መካከል ስምምነት ተፈረመ August 25, 2025 የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር (ONLF) ማዕከላዊ ኮሚቴ እ.ኤ.አ በ2018 ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ያደረገው የሰላም ስምምነት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። March 3, 2025 ሩሲያ እና ዩክሬን የአየር ጥቃት ተሰነዛዘሩ March 19, 2025
የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር (ONLF) ማዕከላዊ ኮሚቴ እ.ኤ.አ በ2018 ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ያደረገው የሰላም ስምምነት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። March 3, 2025