ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገለጹ Post published:June 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ሰኔ 19/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገልጸዋል። ዛሬ ማምሻውን የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብዬ ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ለተመረቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ June 22, 2025 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ከፍታውንና የሀገር ውስጥ የበረራ አገልግሎቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ August 31, 2025 አፍሪካና የካሪቢያን ሀገራት በመደመር እሳቤ ለጋራ ብልፅግና በጋራ መቆም እንዳለባቸዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ September 7, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ከፍታውንና የሀገር ውስጥ የበረራ አገልግሎቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ August 31, 2025
አፍሪካና የካሪቢያን ሀገራት በመደመር እሳቤ ለጋራ ብልፅግና በጋራ መቆም እንዳለባቸዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ September 7, 2025