ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገለጹ Post published:June 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ሰኔ 19/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገልጸዋል። ዛሬ ማምሻውን የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብዬ ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መንግስት ከተሞችን ለነዋሪዎቻቸው ምቹ እና ጽዱ እንዲሆኑ በርካታ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 26, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የአሜሪካ ማሪን ኮርፕስ ጄኔራል እና አፍሪኮም አዛዥ ከሆኑት ጄነራል ማይክል ላንግሌይ ጋር ተወያዩ June 20, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በሃገር አቀፍና በከተማ ደረጃ የተያዘዉን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለማሳካት ተሳትፎዉን አጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ December 27, 2025
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በሃገር አቀፍና በከተማ ደረጃ የተያዘዉን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለማሳካት ተሳትፎዉን አጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ December 27, 2025