ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገለጹ Post published:June 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ሰኔ 19/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገልጸዋል። ዛሬ ማምሻውን የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብዬ ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ እና ሩስያ የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነታቸዉን የበለጠ ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ October 21, 2025 ኢትዮጵያ እና አርሜንያ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለፁ June 10, 2025 ኢትዮጵያ ዘመን የማይሽረውን የአረንጓዴ አሻራ ታሪክ መፃፏን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ June 29, 2025