የህክምና ተራ እየጠበቁ ያሉ የልብ ህሙማን ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር ተቀናጅተን ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገለጹ Post published:June 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ሰኔ 19/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገልጸዋል። ዛሬ ማምሻውን የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብዬ ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እጅግ ደማቅ እና ከወትሮው ለየት ባለ ሁኔታ ሲካሄድ ቆይቶ ትላንት ማምሻውን ተጠናቅቋል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 17, 2025 የፐብሊክ ፋይናንስ ማኔጅመንት ስትራቴጂው በሰው ህይወት ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ አምጥቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ January 17, 2026 በአማራ ክልል የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ቅንጅታዊ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸዉ ተገለጸ August 14, 2025
38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እጅግ ደማቅ እና ከወትሮው ለየት ባለ ሁኔታ ሲካሄድ ቆይቶ ትላንት ማምሻውን ተጠናቅቋል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 17, 2025
የፐብሊክ ፋይናንስ ማኔጅመንት ስትራቴጂው በሰው ህይወት ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ አምጥቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ January 17, 2026