ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገለጹ Post published:June 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ሰኔ 19/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገልጸዋል። ዛሬ ማምሻውን የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብዬ ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ህዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ሲያከበር በመረዳዳትና በመተሳሰብ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጎዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጠየቀ June 4, 2025 በኢትዮጵያ ንግድን የሚያሳድግ እና ኢንቨስትመንትን የሚያበረታታ ስርዓት እየተገነባ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ May 26, 2025 የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ May 29, 2025
ህዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ሲያከበር በመረዳዳትና በመተሳሰብ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጎዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጠየቀ June 4, 2025