የህክምና ተራ እየጠበቁ ያሉ የልብ ህሙማን ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር ተቀናጅተን ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገለጹ Post published:June 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ሰኔ 19/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገልጸዋል። ዛሬ ማምሻውን የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብዬ ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የህዳሴው ግድብ ጎረቤት ሀገራትን በኃይል ያስተሳሰረ ነው August 17, 2025 የብልፅግና ፓርቲ ዓመታዊ ስልጠና ማካሄድ ጀመረ October 30, 2025 የመስቀል በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ለሌሎችም የአደባባይ ክብረ በአላት የሚያደርገዉን ድጋፍ የከተማዉ አስተዳደር እያደረገ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ September 24, 2025
የመስቀል በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ለሌሎችም የአደባባይ ክብረ በአላት የሚያደርገዉን ድጋፍ የከተማዉ አስተዳደር እያደረገ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ September 24, 2025