ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለገሱ Post published:July 31, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN ሃምሌ 24/2017 ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለግሰዋል፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎቸ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚሹ አካል ጉደተኛች የዊልቼር ድጋፍ የማድረግ ፕሮግራሙን አጠናክሮ መቀጠሉን ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በትግራይ ክልል የሚደረገው ህገ-ወጥ አፈና እና የሕዝብ ስቃይ ይብቃ − ምክር ቤቱ July 20, 2026 በአዲ አበባ ከተማ እየተገነቡ የሚገኙ የመኖሪያ ቤቶች አስፈላጊውን የመሰረተ ልማት የፋናስ አቅርቦትን እንዲሟላቸው ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ March 8, 2026 ህይወት አድኑ በጎነት June 28, 2025
በአዲ አበባ ከተማ እየተገነቡ የሚገኙ የመኖሪያ ቤቶች አስፈላጊውን የመሰረተ ልማት የፋናስ አቅርቦትን እንዲሟላቸው ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ March 8, 2026