ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለገሱ Post published:July 31, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN ሃምሌ 24/2017 ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለግሰዋል፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎቸ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚሹ አካል ጉደተኛች የዊልቼር ድጋፍ የማድረግ ፕሮግራሙን አጠናክሮ መቀጠሉን ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የገና በዓል ባዛር ላይ እየቀረቡ ያሉ ምርቶች ከሌላው ጊዜ የገበያ ዋጋ አንፃር ከ15 እስከ 20 በመቶ ቅናሽ አላቸው፡- ሸማቾችና ነጋዴዎች January 6, 2025 ርቀት ያልገደበው ታማኝነት፦ 300 ሺህ ብር በስሕተት የደረሳት ወጣት ያሳየችው አስደናቂ ተግባር January 9, 2026 የአብሮነታችን ሕያው ሀውልት March 15, 2025
የገና በዓል ባዛር ላይ እየቀረቡ ያሉ ምርቶች ከሌላው ጊዜ የገበያ ዋጋ አንፃር ከ15 እስከ 20 በመቶ ቅናሽ አላቸው፡- ሸማቾችና ነጋዴዎች January 6, 2025