ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለገሱ Post published:July 31, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN ሃምሌ 24/2017 ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለግሰዋል፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎቸ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚሹ አካል ጉደተኛች የዊልቼር ድጋፍ የማድረግ ፕሮግራሙን አጠናክሮ መቀጠሉን ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአዲስ አበባ ከተማ ትውልድ ግንባታ ላይ በተሰራው ስራ ትምህርት ቤቶች የትውልዱ የስበት ማዕከል ሆነዋል – ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) March 12, 2025 የገና በዓል በቅዱስ ላሊበላ በደማቅ ስነ ስርአት እየተከበረ ነው January 7, 2025 ልጆች፤ ከጨዋታ በኋላ ምን ያህል እጃችሁን የመታጠብ ልምድ አላችሁ? August 30, 2025