ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለገሱ Post published:July 31, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN ሃምሌ 24/2017 ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለግሰዋል፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎቸ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚሹ አካል ጉደተኛች የዊልቼር ድጋፍ የማድረግ ፕሮግራሙን አጠናክሮ መቀጠሉን ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like እንደ ጥምቀት ያሉ የአደባባይ በዓላት የቱሪዝም መስህቦችም ጭምር በመሆናቸው ልንጠብቃቸው ይገባል፡-ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ January 19, 2025 የአደባባይ በዓላት አድማቂዎቹ ፈርጦች September 20, 2025 ከ500 በላይ የሚሆኑ የእምነቱ ተከታዮች የተሳተፉበት የኢፍጣር መርሐ ግብር በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ተካሄደ March 24, 2025