ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለገሱ Post published:July 31, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN ሃምሌ 24/2017 ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለግሰዋል፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎቸ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚሹ አካል ጉደተኛች የዊልቼር ድጋፍ የማድረግ ፕሮግራሙን አጠናክሮ መቀጠሉን ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዲስ አበባ የምገባ ማዕከላት እና ማህበራዊ ተደራሽነታቸው May 19, 2026 የአዲስ አበባ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የወጣቶች ክንፍ ለጌርጌሴዎን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ እና ማገገሚያ ማዕከል ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረገ September 4, 2025 ለዜጎች ክብር የተሰጠ ዋጋ March 14, 2026
የአዲስ አበባ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የወጣቶች ክንፍ ለጌርጌሴዎን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ እና ማገገሚያ ማዕከል ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ አደረገ September 4, 2025