አቶ አዲሱ አረጋ የግብርና ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ Post published:August 1, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሃምሌ 25/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ አዲሱ አረጋን የግብርና ሚኒስትር አድርገው ሾመዋል፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ገጠር ክላስተር አስተባባሪ ሆነው ሲያገልግሉ የቆዩት አቶ አዲሱ አረጋ፣ ከዛሬ ጀምሮ የግብርና ሚኒስትር ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የተደመረ ትውልድ መፈጠሩ አይቀሬ ነው January 6, 2026 የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ሀምሌ 8 እንደሚጀመር ተገለጸ June 13, 2026 ኢትዮጵያ ከቱኒዚያ እና ሞሮኮ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት ተገለጸ February 12, 2025