አቶ አዲሱ አረጋ የግብርና ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ Post published:August 1, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሃምሌ 25/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ አዲሱ አረጋን የግብርና ሚኒስትር አድርገው ሾመዋል፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ገጠር ክላስተር አስተባባሪ ሆነው ሲያገልግሉ የቆዩት አቶ አዲሱ አረጋ፣ ከዛሬ ጀምሮ የግብርና ሚኒስትር ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሞዴል የአርብቶ አደሮች መንደር መገንባቱ የአርብቶ አደሩን ኑሮ ከከተሜነት ጋር በማስታረቅ ረገድ የእሳቤ ለውጥን ያመጣል፡- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ January 4, 2025 የታላቁ ህዳሴው ግድብ ተርባይን ቁጥር 6 የኤሌክትሪክ ኃይል ማምረት ስራ ጀመረ February 19, 2025 ስንዴ በእርዳታ ከውጭ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባው በዋናነት በኢትዮጵያ ላሉ ስደተኞች ነው:-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) June 7, 2025
ሞዴል የአርብቶ አደሮች መንደር መገንባቱ የአርብቶ አደሩን ኑሮ ከከተሜነት ጋር በማስታረቅ ረገድ የእሳቤ ለውጥን ያመጣል፡- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ January 4, 2025