ዛሬ ማለዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ጋር በመሆን አዲስ የተሠራውን ከእንጦጦ ግርጌ እስከ አራት ኪሎ ፕላዛ የኮሪደር ሥራ መርቀዋል። Post published:August 3, 2025 Post category:ልማት አካባቢው አስደናቂ ለውጥ ያመጡ አዳዲስ የእግረኛ እና የብስክሌት መንገዶች፣ የተሻሻሉ የመንገድ ዳር መብራቶች፣ በታዋቂው የጥበበ እድ ገበያ በሽሮሜዳ የተገነቡ የዘመናዊ ሱቆችን ያካተተ ነው። የኮሪደር ልማት ሥራው የሕፃናት መጫወቻዎች፣ ሰፊ የእግር ኳስ ሜዳ እና የተለያዩ ለሕዝብ አገልግሎት የሚውሉ ግንባታዎች የተከናወኑበት ነው። – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለሕዝባችን የገባነውን ቃል በተግባር ያረጋገጥንበትን የኮሪደር ልማትና መልሶ ማልማት ሥራዎቻችንን በዛሬው ዕለት መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 23, 2025 አዲስ አበባን ያስዋቡ የልማት ፕሮጀክቶች ትውልድ ተሻጋሪ አሻራዎች ናቸው- የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች December 27, 2024 ለናይሮቢ መነሳሳትን የፈጠረው የወንዝ ዳርቻ ልማት March 15, 2025
ለሕዝባችን የገባነውን ቃል በተግባር ያረጋገጥንበትን የኮሪደር ልማትና መልሶ ማልማት ሥራዎቻችንን በዛሬው ዕለት መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 23, 2025