ዛሬ ማለዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ጋር በመሆን አዲስ የተሠራውን ከእንጦጦ ግርጌ እስከ አራት ኪሎ ፕላዛ የኮሪደር ሥራ መርቀዋል። Post published:August 3, 2025 Post category:ልማት አካባቢው አስደናቂ ለውጥ ያመጡ አዳዲስ የእግረኛ እና የብስክሌት መንገዶች፣ የተሻሻሉ የመንገድ ዳር መብራቶች፣ በታዋቂው የጥበበ እድ ገበያ በሽሮሜዳ የተገነቡ የዘመናዊ ሱቆችን ያካተተ ነው። የኮሪደር ልማት ሥራው የሕፃናት መጫወቻዎች፣ ሰፊ የእግር ኳስ ሜዳ እና የተለያዩ ለሕዝብ አገልግሎት የሚውሉ ግንባታዎች የተከናወኑበት ነው። – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ እየገነባች ያለው ኢኮኖሚ ኢ-ተገማች የሆነውን የዓለም ሁኔታ ያገናዘበ ነው- የመንግስት ኮሙኒኬሽን January 17, 2025 ጆሀንስበርግ እንደ አዲስ አበባ ልትነቃ ይገባል- ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ March 8, 2025 የህዳሴ ግድብ ሊመረቅ መቃረቡን ተከትሎ በግብጽ የሚቀርቡ ሀሰተኛ ውንጀላዎች እና የተዛቡ መረጃዎችን ከመመከት ረገድ ዳያስፖራዉ ጉልህ አስተዋፅኦ በማበርከት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ August 17, 2025
የህዳሴ ግድብ ሊመረቅ መቃረቡን ተከትሎ በግብጽ የሚቀርቡ ሀሰተኛ ውንጀላዎች እና የተዛቡ መረጃዎችን ከመመከት ረገድ ዳያስፖራዉ ጉልህ አስተዋፅኦ በማበርከት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ August 17, 2025