አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ዛሬ ማለዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ጋር በመሆን አዲስ የተሠራውን ከእንጦጦ ግርጌ እስከ አራት ኪሎ ፕላዛ የኮሪደር ሥራ መርቀዋል። Post published:August 3, 2025 Post category:ልማት አካባቢው አስደናቂ ለውጥ ያመጡ አዳዲስ የእግረኛ እና የብስክሌት መንገዶች፣ የተሻሻሉ የመንገድ ዳር መብራቶች፣ በታዋቂው የጥበበ እድ ገበያ በሽሮሜዳ የተገነቡ የዘመናዊ ሱቆችን ያካተተ ነው። የኮሪደር ልማት ሥራው የሕፃናት መጫወቻዎች፣ ሰፊ የእግር ኳስ ሜዳ እና የተለያዩ ለሕዝብ አገልግሎት የሚውሉ ግንባታዎች የተከናወኑበት ነው። – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ባለፉት የለውጥ አመታት የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሰዎችን ቁጥር 74 ሚሊዮን ማድረስ ተችሏል – ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር) December 30, 2024 መንግስት ከተሞችን በማልማት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያከናወናቸው ተግባራት እንዳስደመማቸው የሚዲያ ባለሞያዎች እና ማህበራዊ አንቂዎች ተናገሩ June 25, 2025 ባለ ራዕይ አመራር መኖሩን ያሳየው የኢኮኖሚ እምርታ February 2, 2025
መንግስት ከተሞችን በማልማት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያከናወናቸው ተግባራት እንዳስደመማቸው የሚዲያ ባለሞያዎች እና ማህበራዊ አንቂዎች ተናገሩ June 25, 2025