አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ዛሬ ማለዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ጋር በመሆን አዲስ የተሠራውን ከእንጦጦ ግርጌ እስከ አራት ኪሎ ፕላዛ የኮሪደር ሥራ መርቀዋል። Post published:August 3, 2025 Post category:ልማት አካባቢው አስደናቂ ለውጥ ያመጡ አዳዲስ የእግረኛ እና የብስክሌት መንገዶች፣ የተሻሻሉ የመንገድ ዳር መብራቶች፣ በታዋቂው የጥበበ እድ ገበያ በሽሮሜዳ የተገነቡ የዘመናዊ ሱቆችን ያካተተ ነው። የኮሪደር ልማት ሥራው የሕፃናት መጫወቻዎች፣ ሰፊ የእግር ኳስ ሜዳ እና የተለያዩ ለሕዝብ አገልግሎት የሚውሉ ግንባታዎች የተከናወኑበት ነው። – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሀገራችን የተጀመሩ ታላላቅ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን መፃኢ እድል የሚወስኑ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ October 28, 2025 የሕዳሴ ግድብ የበርካታ ዜጎችን የኤሌክትሪክ ፍላጎት የሚያረጋግጥ የአፍሪካ የማንሰራራት ዘመን ምልክት ነው August 11, 2025 ለአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ግንባታ በስኬት መጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የምስጋና መርሃ ግብር ተካሄደ March 10, 2025
በሀገራችን የተጀመሩ ታላላቅ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን መፃኢ እድል የሚወስኑ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ October 28, 2025