ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝ ጋር ተወያዩ Post published:August 26, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ነሃሴ 20/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝ ጋር መወያየታቸዉን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልእክት የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝን ዛሬ ጠዋት ተቀብዬ በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በቀጣይ ለሚከበሩት የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ የኢሬቻ በዓላት በቴክኖሎጂ የታገዘ በርካታ የፀጥታ ኃይል በማሰማራት ወደ ሥራ መግባቱን አስታወቀ October 2, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ግዙፉን እና ዘመናዊዉን የላፍቶ ቁጥር 2 የገበያ ማዕከል መርቀዉ ለአገልግሎት ክፍት ማድረጋቸዉን ገለጹ June 10, 2025 የቻይና እና የአሜሪካ ግንኙነት ለዓለም ሰላምና ብልጽግና ወሳኝ ነው- ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ May 15, 2026
በቀጣይ ለሚከበሩት የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ የኢሬቻ በዓላት በቴክኖሎጂ የታገዘ በርካታ የፀጥታ ኃይል በማሰማራት ወደ ሥራ መግባቱን አስታወቀ October 2, 2025