አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝ ጋር ተወያዩ Post published:August 26, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ነሃሴ 20/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝ ጋር መወያየታቸዉን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልእክት የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝን ዛሬ ጠዋት ተቀብዬ በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በትግራይ ክልል ያለው ህጋዊ ያልሆነ ቡድን የባዕዳን ተልዕኮ በመቀበል የትግራይን ህዝብ መከራ እያራዘመ ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ February 21, 2026 ለ75 ዓመታት ለኢትዮጵያ የእውቀት ብርሃን ያበራው የዕውቀት ቤት – አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ! January 2, 2026 በከንቲባ አዳነች አቤቤ ወደ አዘርባጃን ያመራዉ ልኡክ የካስፕያ ባህር ዳር የተቀናጀ የከተማ ልማት ፕሮጀክት ጎበኘ May 20, 2026