ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝ ጋር ተወያዩ Post published:August 26, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ነሃሴ 20/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝ ጋር መወያየታቸዉን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልእክት የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝን ዛሬ ጠዋት ተቀብዬ በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለስኳር በሽታ ታካሚዎች የተከለከሉ የምግብ አይነቶች የትኞቹ ይሆኑ? October 1, 2025 ኢትዮጵያ የጀመረችው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ አካታች የፋይናንስና የኢንሹራንስ ስርዓትን ለመገንባት ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለጹ May 26, 2025 በማላዊ በአስቸጋሪ ሁኔታ የሚገኙ ከ210 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ August 13, 2025
ኢትዮጵያ የጀመረችው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ አካታች የፋይናንስና የኢንሹራንስ ስርዓትን ለመገንባት ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለጹ May 26, 2025