ፋንታዬ በላይነህ የዳይመንድ ሊግ አሸናፊ ሆነች Post published:August 28, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN – ነሃሴ 22/2017 ዓ.ም የ2025 ዳይመንድ ሊግ የመጨረሻ ዙር ውድድር በስዊዘርላንድ ዙሪክ እየተከናወነ ይገኛል። በሴቶች 3000 ሜትር የተወዳደረችው ፋንታዬ በላይነህ ባለድል ሆናለች። ወጣቷ አትሌት ርቀቱን ለማጠናቀቅ 8:40.56 ሰዓት ፈጅቶባታል። በሸዋንግዛዉ ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የፊታችን ዕሁድ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች የሚሳተፉበት “ለቤተሰብ እንሩጥ” በሚል ቃል የእርምጃና ሩጫ ውድድር ሊካሄድ ነው May 29, 2025 አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ5 ሺህ ሜትር ሩጫ ክብረ ወሰን በመስበር አሸነፈች September 20, 2023 ኦሮሚያ ክልል የሁለተኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች ኦሎምፒክ ጨዋታዎች አጠቃላይ አሸናፊ ሆነ November 2, 2025