ሊቨርፑል ክብረወሰን በሆነ የዝውውር ገንዘብ አሌክሳንደር ኢዛክን ለማስፈረም ተስማማ Post published:September 1, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 26/2017 ዓ.ም አሌክሳንደር ኢዛክ በመጨረሻም የፈለገውን ለማግኘት ተቃርቧል። ስዊዲናዊ አጥቂ በእንግሊዝ ክብረወሰን በሆነ 130 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ገንዘብ ሊቨርፑልን ለመቀላቀል መስማማቱን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። ኒውካስትል እና ሊቨርፑል በዝውውሩ ጉዳይ ሙሉ ለሙሉ የተስማሙ ሲሆን ተጫዋቹ የህክምና ምርመራውን ለማድረግ ወደ ሊቨርፑል አቅንቷል። በሸዋንግዛው ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ከህንድ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በቁርጠኝነት ትሰራለች – አቶ አደም ፋራህ May 31, 2025 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 4ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባዉን በሁለት ወሳኝ ከተማ አቀፍ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል June 16, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለልማት የተነሱ ነዋሪዎች አዲስ የገቡበትን አቃቂ ገላን ጉራ እና ቦሌ አራብሳ ቤቶች ጎበኙ October 14, 2024
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 4ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባዉን በሁለት ወሳኝ ከተማ አቀፍ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል June 16, 2025