ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በአምባሳደርነት ሾሙ Post published:September 3, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN – ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሾመዋል። ፕሬዝደንቱ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው መሾማቸውን ኢዜአ ዘግቧል። አምባሳደር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ሆነው ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የትምህርት ተቋማት ችግሮችን በውይይት የሚፈታ ዜጋ ማምረት ይጠበቅባቸዋል -ዶክተር ሃይለየሱስ ታየ April 29, 2025 በእግሩ ላይ እየተኮሰ የሚገኘው ህገ-ወጡ የህወሃት ቡድን ፍላጎት ምንድነዉ? July 28, 2026 ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ዝግጅት ማድረጉን ገለጸ February 18, 2026