ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በአምባሳደርነት ሾሙ Post published:September 3, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN – ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሾመዋል። ፕሬዝደንቱ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው መሾማቸውን ኢዜአ ዘግቧል። አምባሳደር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ሆነው ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መደመር በሁሉም ማህበረሰብ ውስጥ የሚገኝ ኢትዮጵያዊ እሳቤ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ August 20, 2025 የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጥያቄዎች ሕገ-መንግስታዊና ሕጋዊ አሰራርን በተከተለ አግባብ ምላሽ እንዲያገኙ ይደረጋል October 8, 2025 ተለዋዋጭና ኢተገማች በሆነ ዓለም-ዓቀፋዊ የደኅንነት አውድ ውስጥ ሀገርን ማፅናት ያስቻሉ ስምሪቶች ማካሄዱን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ July 16, 2025
ተለዋዋጭና ኢተገማች በሆነ ዓለም-ዓቀፋዊ የደኅንነት አውድ ውስጥ ሀገርን ማፅናት ያስቻሉ ስምሪቶች ማካሄዱን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ July 16, 2025