አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በአምባሳደርነት ሾሙ Post published:September 3, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN – ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሾመዋል። ፕሬዝደንቱ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው መሾማቸውን ኢዜአ ዘግቧል። አምባሳደር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ሆነው ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሀገራችን የምርጫ ታሪክ እንደ ብልጽግና ፓርቲ በከፍተኛ ድምጽ አሸንፎ ስልጣን የያዘ ፓርቲ የለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ June 7, 2025 ምርጫው የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ መሠረት የሚጣልበት እንዲሆን በልዩ ትኩረት እየተሠራ መሆኑን አቶ አረጋ ከበደ ገለጹ February 17, 2026 በሃሳብ ከመታገል ዉጪ ብሔራዊ ጥቅምንም ሆነ ሃገራዊ ልማቶችን መቃወም አግባብነት እንደሌለዉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፖርቲዎች ገለጹ November 13, 2025
በሀገራችን የምርጫ ታሪክ እንደ ብልጽግና ፓርቲ በከፍተኛ ድምጽ አሸንፎ ስልጣን የያዘ ፓርቲ የለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ June 7, 2025