አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በአምባሳደርነት ሾሙ Post published:September 3, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN – ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሾመዋል። ፕሬዝደንቱ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው መሾማቸውን ኢዜአ ዘግቧል። አምባሳደር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ሆነው ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችእና ቀጣዩ ምርጫ March 7, 2026 ከተራና ትንንሽ ሀሳቦች ወጥተን የተጀመረውን ኢትዮጵያን ትልቅ የማድረግ ህልም በጋራ ልናሳካ ይገባል ሲሉ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ December 7, 2025 አሜሪካ ወታደሮቿን ወደ ዩክሬን እንደማትልክ አስታወቀች August 20, 2025
ከተራና ትንንሽ ሀሳቦች ወጥተን የተጀመረውን ኢትዮጵያን ትልቅ የማድረግ ህልም በጋራ ልናሳካ ይገባል ሲሉ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ December 7, 2025