አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በአምባሳደርነት ሾሙ Post published:September 3, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN – ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሾመዋል። ፕሬዝደንቱ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው መሾማቸውን ኢዜአ ዘግቧል። አምባሳደር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ሆነው ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሀገራዊ ምክክር በእያንዳንዳችን ሕይወት ውስጥ ምን ፋይዳ አለው? March 24, 2026 የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ከምርጫ ቦርድና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ May 29, 2026 የዘንድሮ ምርጫ ባለፈው ካየነው ምርጫ በሁሉም መስፈርት የተሻለ እንዲሆን አበክረን እየሰራን ነው :- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) February 5, 2026
የዘንድሮ ምርጫ ባለፈው ካየነው ምርጫ በሁሉም መስፈርት የተሻለ እንዲሆን አበክረን እየሰራን ነው :- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) February 5, 2026