ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በአምባሳደርነት ሾሙ Post published:September 3, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN – ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሾመዋል። ፕሬዝደንቱ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው መሾማቸውን ኢዜአ ዘግቧል። አምባሳደር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ሆነው ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የግብፅ ሴራዎችና የኢትዮጵያ የአሸናፊነት ጉዞ July 24, 2026 የሙደና አባ ገዳ ጌቱ ተሊላ ቱፋ: አዲሱ የቱለማ አባገዳ በመሆን አለንጌ ተረከቡ June 15, 2026 በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዜጎች የሚፈልጉትን ፓርቲ በነፃነት መምረጥ መቻላቸውን ታዝበናል – ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች June 3, 2026