የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው Post published:September 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN መስከረም 02/2018 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው። ”በህብረት ችለናል ” በሚል መርህ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እና የከተማዋ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የከተሜው ፀጋ በውጤት ሲመዘን August 4, 2024 በነቀምት ከተማ አንዲት እናት አምስት ልጆችን በሰላም ተገላገለች September 25, 2025 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ August 21, 2025
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ August 21, 2025