የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው Post published:September 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN መስከረም 02/2018 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው። ”በህብረት ችለናል ” በሚል መርህ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እና የከተማዋ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት፡ October 3, 2025 ዛሬ በከተማችን ያለውን የቡዝሃን ትራንስፖርት እጥረት እና የነዋሪዎችን እንግልት የሚቀንሱ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመግዛት ወደ ስምሪት አስገብተናል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 1, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች እውቅና እና ሽልማት ሰጡ October 7, 2024
ዛሬ በከተማችን ያለውን የቡዝሃን ትራንስፖርት እጥረት እና የነዋሪዎችን እንግልት የሚቀንሱ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመግዛት ወደ ስምሪት አስገብተናል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 1, 2025