አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው Post published:September 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN መስከረም 02/2018 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው። ”በህብረት ችለናል ” በሚል መርህ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እና የከተማዋ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሕዳሴ ግድብ በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ደስታቸውን በድጋፍ ሰልፍ እየገለፁ ነው September 22, 2025 በአማራ ክልል የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ቅንጅታዊ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸዉ ተገለጸ August 14, 2025 ባለስልጣኑ ወንዞችና የወንዞች ዳርቻ የሚበክሉ ድርጅቶችና ግለሰቦች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳሰበ March 17, 2025