የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው Post published:September 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN መስከረም 02/2018 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው። ”በህብረት ችለናል ” በሚል መርህ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እና የከተማዋ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሌማት ትሩፋት እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ገበያን ከማረጋጋት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆናቸው ተገለጸ April 3, 2025 ማህበረሰብን ያስቀደመው አገልጋይነት March 29, 2025 የህዝብን ጥያቄ መመለስ ዋነኛ አጀንዳችን ነው – ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ February 20, 2025