የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው Post published:September 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN መስከረም 02/2018 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው። ”በህብረት ችለናል ” በሚል መርህ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እና የከተማዋ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እውን እንዲሆን ከ6 ቢሊዮን ብር በላይ በማዋጣት ለተሳተፉ ሁሉ ምስጋና አቀረቡ September 14, 2025 የትዉልድ ድምጽ የሆነዉ የኤኤምኤን “አሸናፊ ትውልድ” የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ዛሬ ይካሄዳል July 6, 2026 እንደ ሀገር 8 ቢሊዮን ችግኝ ለመትከል የጀመርነው የአረንጓዴ አሻራ ፕሮግራም ታሪካዊ ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ June 16, 2026
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እውን እንዲሆን ከ6 ቢሊዮን ብር በላይ በማዋጣት ለተሳተፉ ሁሉ ምስጋና አቀረቡ September 14, 2025